Exodus 4:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪኸውን ድማ እዩ፡ ንሳቶም እንተ ዘይኣመኑኻ፡ ወይ ነቲ ናይ ቀዳማይ ምልክት ድምጺ እንተ ዘይሰምዑ፡ ነቲ ናይ መወዳእታ ምልክት ድምጺ ኪኣምኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግ​ሞም አለው፥ “እን​ዲ​ህም ይሆ​ናል፤ ባያ​ም​ኑህ፥ በፊ​ተ​ኛ​ዪ​ቱም ምል​ክት ቃል​ህን ባይ​ሰሙ፥ በሁ​ለ​ተ​ኛ​ዪቱ ምል​ክት ቃል​ህን ያም​ናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞም አለው። እንዲህም ይሆናል፤ ባያምኑህ የፊተኛይቱንም ምልክት ነገር ባይሰሙ፥ የሁለተኛይቱን ምልክት ነገር ያምናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እንዲህ ይሆናል፤ ባያምኑህ የፊተኛይቱንም ምልክት ቃል ባይሰሙ፥ የኋላኛይቱን ምልክት ቃል ያምናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ መና ጎዳይ አ፥ “ኡንቱንቱ ኔና አማነናን ዮፐነ ኮይሮ ማላታ አማነናን እጾፐ፥ ላኤን ማላታ ኡንቱንቱ አማናናዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Med'inaa Goday Aa, «Unttunttu neena ammanennaan d'ayooppenne koyro malaataa ammanennaan is's'ooppe, laa'entso malaata unttunttu ammananawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka GODAY izas, «Istti nena ammanontta aggiko koyro malaataa ammanontta ixxiko, nam7anththoza ammanana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ጎዳይ ኢዛስ፥ «ኢስቲ ኔና ኣማኖንታ ኣጊኮ ኮይሮ ማላታ ኣማኖንታ ኢጺኮ፥ ናምኣንዛ ኣማናና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ “ኤንቲ ነና ዎይኮ ኮይሮ ማላታ አማኖና እፅኮ፥ ናምአን ማላታ አማናና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, “Enti nena woyko koyro malaata ammanonna ixiko, nam7antho malaata ammanana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ያህዌ) ፣ “እንግዲህ ባያምኑህ ወይም የመጀመሪያውን ታምራዊ ምልክት ባይቀበሉ እንኳ ሁለተኛውን ያምናሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም እንዲህ አለ፤ “እንግዲህ በመጀመሪያው ተአምር ባያምኑና እውነት ነው ብለው ባይቀበሉህ፥ ሁለተኛውን ተአምር ያምናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ “ነቲ ዝገበርካዮ ቐዳማይ ምልክት እንተ ዘይኣሚኖም፥ ነቲ ኻልኣይ ምልክት ክኣምኑ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኪኸውን ድማ እዩ፡ እንተዘይኣመኑኻ፡ ንቓል እቲ ቐዳማይ ትእምርቲ እንተ ዘይሰምዑ ንቓል እቲ ዳሕራይ ትእምርቲ ኺኣምኑ እዮም።