Exodus 4:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ እንደገና ኢድካ ኣብ ሕቝፍኻ ኣእቱ። ኢዱ ድማ መሊሱ ኣብ ሕቑፉ ደርበዮ፤ ካብ ሕቝፉ ቀደዳ፡ እንሆ ድማ ከም ካልእ ስጋኡ ተቐየረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳግ​መ​ኛም፥ “እጅ​ህን ወደ ብብ​ትህ መልስ” አለው። እጁ​ንም ወደ ብብቱ መለ​ሳት፤ “እጅ​ህን ከብ​ብ​ትህ አውጣ” አለው፤ እጁ​ንም ከብ​ብቱ አወጣ፤ ተመ​ል​ሳም ገላ​ውን መሰ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። እጅህን ወደ ብብትህ መልስ አለው። እጁንም ወደ ብብቱ መለሳት፥ ከብብቱም ባወጣት ጊዜ እነሆ ተመልሳ ገላውን መሰለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም፦ “እጅህን ወደ ብብትህ መልስ” አለው። እጁንም ወደ ብብቱ መለሰው፥ ከብብቱም ባወጣው ጊዜ ተመልሶ ገላውን እንደሚመስል አየ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ አ፥ “ነ ኩሽያ ነ ሾጵያን ዛራደ የዳ” ያጌዳ። ሙሴ ባረ ኩሽያ ባረ ሾጵያን ዛር የዲደ ከስያ ዎደ፥ “ታ ኩሺ ስሚደ ህንኮ ቦላ ማላ ግዴዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay Aa, «Ne kushiyaa ne shop'p'iyaan zaaraade yedda» yaageedda. Muse bare kushiyaa bare shop'p'iyaan zaari yediidde kessiyaa wode, «ta kushii simmiide hinkko bollaa mala gideedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY iza, «Ne kushe ne shophpha giddo zaara gelththa» gides. Histtiin Musey ba kushe ba shophpha giddo zaari gelththi kessiza wode iza kushey simmidi hankko bollaa mala gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢዛ፥ «ኔ ኩሼ ኔ ሾጳ ጊዶ ዛራ ጌል» ጊዴስ። ሂስቲን ሙሴይ ባ ኩሼ ባ ሾጳ ጊዶ ዛሪ ጌል ኬሲዛ ዎዴ ኢዛ ኩሼይ ሲሚዲ ሃንኮ ቦላ ማላ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ እያኮ፥ “ነ ኩሽያ ነ ሾጰን ዛራዳ ናቃ” ያግስ። ሙሰይ ባ ኩሽያ ባ ሾጰን ዛር ናቅድ ከስያ ዎደ እያ ኩሸይ ስሚድ ሀንኮ አሳተ መላ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday iyako, “Ne kushiya ne shophen zaarada naaqa” yaagis. Musey ba kushiya ba shophen zaari naaqidi kessiya wode iya kushey simmidi hanko asatethi mela gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሁንም ደግሞ እጅህን ወደ ብብትህ መልሰህ አስገባ” አለው። ሙሴም እጁን መልሶ ብብቱ ውስጥ አስገባ፤ እንደ ገና እጁን ከብብቱ ውስጥ ባወጣት ጊዜ፣ ተመልሳ እንደ ሌላው የሰውነቱ ክፍል ሆነች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም “እጅህን እንደገና ወደ ብብትህ አስገባ” አለው። ሙሴም እጁን ወደ ብብቱ አስገባ፤ መልሶም ባወጣው ጊዜ ተመልሶ እነሆ፥ እንደ ሌላው ሰውነቱ ጤናማ ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መሊሱ “ኢድካ ናብ መንኰራርዕትኻ ኣእትዋ” በሎ። ንኢዱ ናብ መንኰራርዕቱ ኣእተዋ። ካብ መንኰራርዕቱ ምስ ኣውፅኣ ድማ፥ እንሆ መሊሳ ኸምቲ ኻልእ ኣካሉ ኾነት።
Amharic Tigrinya 2011 ኢድካ ናብ ትሽቱሽካ ኣእቱ፡ ከኣ በለ። ኢዱ ናብ ትሽትሹ ኣእተወ። ካብ ትሽትሹ ምስ ኣውጽአ ድማ፡ እንሃ፡ መሊሳ ኸምቲ ኻልእ ስጋኡ ኾነት።