Exodus 4:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ፡ ኢድካ ኣብ ሕቝፍኻ ኣእቱ፡ በሎ። ኢዱ ኣብ ሕቝፉ ኣእተወ፡ ምስ ኣውጽኣ ድማ እንሆ፡ ኢዱ ከም በረድ ለምጺ ኰይና ነበረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳግ​መ​ኛም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ “እጅ​ህን ወደ ብብ​ትህ አግባ አለው።” እጁ​ንም ወደ ብብቱ አገ​ባት፤ “እጅ​ህ​ንም ከብ​ብ​ትህ አውጣ” አለው፤ እጁ​ንም ከብ​ብቱ አወጣ፤ እጁም ለምጽ ሆነች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ደግሞ። እጅህን ወደ ብብትህ አግባ አለው። እጁንም ወደ ብብቱ አገባት፤ ባወጣትም ጊዜ እነሆ፥ እጁ እንደ በረዶ ለምጽ ሆነች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ደግሞ፦ “እጅህን ወደ ብብትህ አስገባ” አለው። እጁንም ወደ ብብቱ አስገባ፤ ባወጣውም ጊዜ፥ እጁ እንደ በረዶ ነጭ እንደሆነ አየ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን መና ጎዳይ አ፥ “ነ ኩሽያ ነ ሾጵያን የዳ” ያግና፥ ሙሴ ባረ ኩሽያ ሾጵያን የዴዳ፤ እ ከስ ጼሊደ፥ “ታ ኩሺ ኦሎቲደ ሻቻዳን ቦጼዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Med'inaa Goday Aa, «Ne kushiyaa ne shop'p'iyaan yedda» yaagina, Muse bare kushiyaa shop'p'iyaan yeddeedda; I kessi s'eeliide, «ta kushii oollotiide shachchaadan boos's'eedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka GODAY iza, «Ne kushe ne shophpha giddo gelththa» giin Musey ba kushe ba shophpha giddo gelththides; izi ba kusheza shophphaafe kessiza wode kushezi qaaratidi shachcha mala booxxides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ጎዳይ ኢዛ፥ «ኔ ኩሼ ኔ ሾጳ ጊዶ ጌል» ጊን ሙሴይ ባ ኩሼ ባ ሾጳ ጊዶ ጌልዴስ፤ ኢዚ ባ ኩሼዛ ሾጳፌ ኬሲዛ ዎዴ ኩሼዚ ቃራቲዲ ሻቻ ማላ ቦጺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካልድ ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ነ ኩሽያ ነ ሾጰን ናቃ” ያግስ። ሙሰይ ባ ኩሽያ ሾጰን ናቅስ። እ ከስያ ዎደ እያ ኩሸይ ባሮ ሀርገን ኦይከትዳዳ ቦፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kaallidi Goday Museko, “Ne kushiya ne shophen naaqa” yaagis. Musey ba kushiya shophen naaqis. I kessiya wode iya kushey baro hargen oyketidaada booxis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ያህዌ) ደግሞ፣ “እጅህን ብብትህ ውስጥ አስገባ” አለው። ሙሴም እጁን ብብቱ ውስጥ አስገባ፤ ከብብቱ ውስጥ ባወጣት ጊዜ እጁ እንደ በረዶ ለምጽ ሆነች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንደገናም እግዚአብሔር ሙሴን “እጅህን ወደ ብብትህ አስገባው” አለው፤ እርሱም እጁን ወደ ብብቱ አስገባ፤ እጁንም ከብብቱ ባወጣው ጊዜ እንደ በረዶ ነጭ ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ መሊሱ “ንኢድካ ናብ መንኰራርዕትኻ ኣእትዋ” በሎ። ሙሴ ኸዓ ናብ መንኰራርዕቱ ኣእተዋ። ምስ ኣውፅኣ ድማ፥ እንሆ ኢዱ ኸም በረድ ዝፃዕደወት ለምፃም ኮነት።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ወሲኹ፡ ኢድካ ናብ ትሽትሽካ ኣእቱ፡ በሎ። ናብ ትሽትሹ ኸኣ ኣእተዋ። ምስ ኣውጽኣ ድማ እንሃ፡ ኢዱ ብለምጺ ኸም በረድ ጻዕድያ ነበረት።