Exodus 4:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ፡ ኢድካ ኣብ ሕቝፍኻ ኣእቱ፡ በሎ። ኢዱ ኣብ ሕቝፉ ኣእተወ፡ ምስ ኣውጽኣ ድማ እንሆ፡ ኢዱ ከም በረድ ለምጺ ኰይና ነበረት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳግመኛም እግዚአብሔር፥ “እጅህን ወደ ብብትህ አግባ አለው።” እጁንም ወደ ብብቱ አገባት፤ “እጅህንም ከብብትህ አውጣ” አለው፤ እጁንም ከብብቱ አወጣ፤ እጁም ለምጽ ሆነች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ደግሞ። እጅህን ወደ ብብትህ አግባ አለው። እጁንም ወደ ብብቱ አገባት፤ ባወጣትም ጊዜ እነሆ፥ እጁ እንደ በረዶ ለምጽ ሆነች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ደግሞ፦ “እጅህን ወደ ብብትህ አስገባ” አለው። እጁንም ወደ ብብቱ አስገባ፤ ባወጣውም ጊዜ፥ እጁ እንደ በረዶ ነጭ እንደሆነ አየ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን መና ጎዳይ አ፥ “ነ ኩሽያ ነ ሾጵያን የዳ” ያግና፥ ሙሴ ባረ ኩሽያ ሾጵያን የዴዳ፤ እ ከስ ጼሊደ፥ “ታ ኩሺ ኦሎቲደ ሻቻዳን ቦጼዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Med'inaa Goday Aa, «Ne kushiyaa ne shop'p'iyaan yedda» yaagina, Muse bare kushiyaa shop'p'iyaan yeddeedda; I kessi s'eeliide, «ta kushii oollotiide shachchaadan boos's'eedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka GODAY iza, «Ne kushe ne shophpha giddo gelththa» giin Musey ba kushe ba shophpha giddo gelththides; izi ba kusheza shophphaafe kessiza wode kushezi qaaratidi shachcha mala booxxides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጎዳይ ኢዛ፥ «ኔ ኩሼ ኔ ሾጳ ጊዶ ጌል» ጊን ሙሴይ ባ ኩሼ ባ ሾጳ ጊዶ ጌልዴስ፤ ኢዚ ባ ኩሼዛ ሾጳፌ ኬሲዛ ዎዴ ኩሼዚ ቃራቲዲ ሻቻ ማላ ቦጺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካልድ ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ነ ኩሽያ ነ ሾጰን ናቃ” ያግስ። ሙሰይ ባ ኩሽያ ሾጰን ናቅስ። እ ከስያ ዎደ እያ ኩሸይ ባሮ ሀርገን ኦይከትዳዳ ቦፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kaallidi Goday Museko, “Ne kushiya ne shophen naaqa” yaagis. Musey ba kushiya shophen naaqis. I kessiya wode iya kushey baro hargen oyketidaada booxis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) ደግሞ፣ “እጅህን ብብትህ ውስጥ አስገባ” አለው። ሙሴም እጁን ብብቱ ውስጥ አስገባ፤ ከብብቱ ውስጥ ባወጣት ጊዜ እጁ እንደ በረዶ ለምጽ ሆነች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደገናም እግዚአብሔር ሙሴን “እጅህን ወደ ብብትህ አስገባው” አለው፤ እርሱም እጁን ወደ ብብቱ አስገባ፤ እጁንም ከብብቱ ባወጣው ጊዜ እንደ በረዶ ነጭ ሆነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ መሊሱ “ንኢድካ ናብ መንኰራርዕትኻ ኣእትዋ” በሎ። ሙሴ ኸዓ ናብ መንኰራርዕቱ ኣእተዋ። ምስ ኣውፅኣ ድማ፥ እንሆ ኢዱ ኸም በረድ ዝፃዕደወት ለምፃም ኮነት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ወሲኹ፡ ኢድካ ናብ ትሽትሽካ ኣእቱ፡ በሎ። ናብ ትሽትሹ ኸኣ ኣእተዋ። ምስ ኣውጽኣ ድማ እንሃ፡ ኢዱ ብለምጺ ኸም በረድ ጻዕድያ ነበረት። |