Exodus 4:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ ንኣሮን ኵሉ እቲ ዝለኣኾ የሆዋ ቓላትን ኵሉ እቲ ዝኣዘዞ ትእምርትን ነገሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የላ​ከ​ውን ቃል ሁሉ፥ የአ​ዘ​ዘ​ው​ንም ተአ​ም​ራት ሁሉ ለአ​ሮን ነገ​ረው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም እግዚአብሔር በእርሱ ዘንድ የላከውን ቃል ሁሉ ያዘዘውንም ተአምራት ሁሉ ለአሮን ተናገረው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም ለአሮን በእርሱ ዘንድ የላከውን የጌታን ቃል ሁሉ ያዘዘውንም ተአምራት ሁሉ ነገረው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ሙሴ መና ጎዳይ ባረ ቦላ ኪቴዳ ቃላ ኡባነ ኦና ማላ፥ ባረና አዛዜዳ ኦራ ማላታቱዋ ኡባ አሮናዉ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Muse Med'inaa Goday bare bolla kiitteedda k'aalaa ubbaanne ootsana mala, barena azazeedda ooratsa malaatatuwaa ubbaa Aaroonaw odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Musey GODAY ba bolla kiittida qaala ubbaa qasseka ooththana mala bana azazida malaatata ubbaa Aaroones yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ጎዳይ ባ ቦላ ኪቲዳ ቃላ ኡባ ቃሴካ ኦና ማላ ባና ኣዛዚዳ ማላታታ ኡባ ኣሮኔስ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ግብፀ ብድ ጋናባነ ኦና ማላታታ ኡባ ጎዳይ እያ ኪትዳይሳ አሮናስ ኦድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Gibxe bidi gaanabaanne oothana malaatata ubba Goday iya kiitidaysa Aaronas odis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴም እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዲናገር የላከውን ቃል በሙሉና እንዲፈጽማቸው ስላዘዘው ታምራዊ ምልክቶች ሁሉ ለአሮን ነገረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም እግዚአብሔር ወደ ግብጽ እንዲመለስ ባዘዘው ጊዜ የነገረውን ቃልና እንዲፈጽማቸው ያዘዘውንም ተአምራት ሁሉ ለአሮን አስረዳው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ ብዛዕባ እቲ እግዚኣብሄር ክዛረቦ ኢሉ ዝለኣኾ ቓልን፥ ብዛዕባ እቲ ግበሮ ኢሉ ዝኣዘዞ ተኣምራትን፥ ንኣሮን ነገሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ እቲ እግዚኣብሄር ብእኡ ዝለኣኾ ኹሉ ቓልን እቲ ዝኣዘዞ ኹሉ ትእምርትታትን ናኣሮን ነገሮ።