Exodus 4:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ የሆዋ ንኣሮን፡ ንሙሴ ክትቅበሎ ናብ በረኻ ኪድ፡ በሎ። ንሱ ድማ ከይዱ ኣብ ከረን ኣምላኽ ተቐበሎ እሞ ሰዓሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አሮ​ንን አለው፥ “ሄደህ በም​ድረ በዳ ሙሴን ተገ​ና​ኘው፤” ሄዶም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተራራ ተገ​ና​ኘው፤ እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም ተሳ​ሳሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም አሮንን። ሄደህ በምድረ በዳ ሙሴን ተገናኘው አለው፤ ሄዶም በእግዚአብሔር ተራራ ተገናኘው፥ ሳመውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም አሮንን፦ “ሙሴን ለመገናኘት ወደ ምድረ በዳ ሂድ” አለው፤ ሄዶም በእግዚአብሔር ተራራ ተገናኘው፥ ሳመውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ አሮና፥ “ኔን ሙሴና ጋከታናዉ መላ ቢታ ባ” ያጌዳ። እ ቢደ፥ ሙሴና ጾሳ ደርያን ጋከቲደ አ የሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Aaroona, «Neeni Musena gaketanaw mela biittaa ba» yaageedda. I biide, Musena S'oossaa deriyaan gakettiide Aa yereedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Aaroone, «Neni Musera gaagganaas bazzo ba» giin izi biidi Musera Xoossa zumaa bolla gaaggidi iza yeerides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኣሮኔ፥ «ኔኒ ሙሴራ ጋጋናስ ባዞ ባ» ጊን ኢዚ ቢዲ ሙሴራ ጾሳ ዙማ ቦላ ጋጊዲ ኢዛ ዬሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ጎዳይ አሮናኮ፥ “ሙሰራ ጋሄታናዉ መላ ቢታ ባ” ያግስ። እ ብድ፥ ፆሳ ዙማ ቦላ ሙሰራ ጋሄትድ እያ ዬርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Goday Aaronako, “Musera gahetanaw mela biitta ba” yaagis. I bidi, Xoossaa zuma bolla Musera gahetidi iya yeeris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) አሮንን፣ “ሙሴን እንድታገኘው ወደ ምድረ በዳ ሂድ” አለው። እርሱም ሙሴን በእግዚአብሔር (ኤሎሂም) ተራራ አገኘው፤ ሳመውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያኑ ጊዜ እግዚአብሔር አሮንን “ከሙሴ ጋር ለመገናኘት ወደ በረሓው ሂድ” አለው። እርሱም ወደ እግዚአብሔር ተራራ ሄደ፤ በዚያም ሙሴን አግኝቶ ሳመው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ ንኣሮን “ኪድ እሞ ንሙሴ ኣብ ምድረ በዳ ተራኸቦ” በሎ። ኣሮን ከዓ ኣብቲ እምባ እግዚኣብሄር ከይዱ ተራኸቦ፤ ሰዓሞውን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከኣ ናሮን፡ ኪድ ንሙሴ ኣብ በረኣኻ ተቐበሎ፡ በሎ። ከይዱ ድማ ኣብ ከረን ኣምላኽ ተጓነፎ፡ ሰዐሞ ኸኣ።