Exodus 4:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ጺጶራ በሊሕ እምኒ ወሲዳ ንወዳ ቆሪጻ ናብ እግሩ ደርበየቶ እሞ፡ ብሓቂ ንስኻ ንዓይ ናይ ደም ሰብ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሚስቱ ሲፓራም ባልጩት ወሰደች፤ የልጅዋንም ሸለፈት ገረዘች፤ “ይህ የልጄ የግርዛቱ ደም ስለ እርሱ ፈንታ ይሁን” ብላ ከእግሩ በታች ወደቀች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሲፓራም ሚስቱ ባልጩት ወሰደች፥ የልጅዋንም ሸለፈት ገረዘች፥ ወደ እግሩም ጣለችው። አንተ ለእኔ የደም ሙሽራ ነህ አለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፂፖራም ባልጩት ወሰደች፥ የልጇንም ሸለፈት ገረዘች፥ እግሩንም ነክታ፦ “አንተ ለእኔ የደም ሙሽራ ነህ” አለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ማቻታ ጽፓራ ሳልያ አካደ፥ ባረ ናኣ ቃጻራዱ። ሄ ሾኩዋን ሙሴ ገድያ ቦቻዱ። እዛ ሙሳ፥ “ኔን ታዉ ቱሙ ሱ ምሽራ” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa machatta S'ipaara saliyaa akkaade, bare na'aa k'as's'araaddu. He shookuwaan Muse gediyaa bochchaaddu. Iza Musa, «Neeni taw tumu suutsaa mishiraa» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza machchiya Xipooray qara shuch ekkada ba naaza qaxxaradus. Qaxxarada he shurteza Muse toho bochchada Muse, «Neni taas tumu suuththa mishira» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ማቺያ ጺፖራይ ቃራ ሹች ኤካዳ ባ ናዛ ቃጻራዱስ። ቃጻራዳ ሄ ሹርቴዛ ሙሴ ቶሆ ቦቻዳ ሙሴ፥ «ኔኒ ታስ ቱሙ ሱ ሚሺራ» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ማችያ ስፖራ ቃራ ሹቹ ኤካዳ፥ ባ ናኣ ቃፃራሱ። ቃፃራ ሾሁዋራ ሙሰ ቶሁዋ ቦቻሱ። እያ ሙሰኮ፥ “ኔኒ ታዉ ቱማ ሱ መዳ” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya machiya Sipoora qara shuchu ekada, ba na7aa qaxarasu. Qaxara shoohuwara Muse tohuwa bochasu. Iya Museko, “Neeni taw tuma suutha medda” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሚስቱ ሲፓራ ግን ስለታም ባልጩት ወስዳ ልጇን ገረዘችው፤ በሸለፈቱ የሙሴን እግር በመንካትም “አንተ ለእኔ የደም ሙሽራዬ ነህ” አለችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያ በኋላ ሲፖራ ሮጣ ሄዳ ባልጩት አመጣችና የልጅዋን ሸለፈት ገረዘች፤ የሙሴንም እግር በሸለፈቱ ዳስሳ “በእርግጥ አንተ ለእኔ የደም ሙሽራ ነህ” አለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሲፖራ ፅንፅልሒት ወሲዳ ወዳ ገረዘት፤ ንሙሴ ኸዓ “ንስኻ ንኣይ ናይ ደም መርዓዊ ኢኻ” እናበለት ናብ እግሩ ደርበየቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ጺጶራ ጽልጽሊ ወሲዳ፡ ዕልቦ ወዳ ገዘረት፡ ናብ እእጋሩ ደርብያቶ ኸኣ፡ ንስኻ ንኣይ ናይ ደም መርዓዊ ኢኻ፡ በለት። |