Exodus 4:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ጺጶራ በሊሕ እምኒ ወሲዳ ንወዳ ቆሪጻ ናብ እግሩ ደርበየቶ እሞ፡ ብሓቂ ንስኻ ንዓይ ናይ ደም ሰብ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሚስቱ ሲፓ​ራም ባል​ጩት ወሰ​ደች፤ የል​ጅ​ዋ​ንም ሸለ​ፈት ገረ​ዘች፤ “ይህ የልጄ የግ​ር​ዛቱ ደም ስለ እርሱ ፈንታ ይሁን” ብላ ከእ​ግሩ በታች ወደ​ቀች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሲፓራም ሚስቱ ባልጩት ወሰደች፥ የልጅዋንም ሸለፈት ገረዘች፥ ወደ እግሩም ጣለችው። አንተ ለእኔ የደም ሙሽራ ነህ አለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፂፖራም ባልጩት ወሰደች፥ የልጇንም ሸለፈት ገረዘች፥ እግሩንም ነክታ፦ “አንተ ለእኔ የደም ሙሽራ ነህ” አለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ማቻታ ጽፓራ ሳልያ አካደ፥ ባረ ናኣ ቃጻራዱ። ሄ ሾኩዋን ሙሴ ገድያ ቦቻዱ። እዛ ሙሳ፥ “ኔን ታዉ ቱሙ ሱ ምሽራ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa machatta S'ipaara saliyaa akkaade, bare na'aa k'as's'araaddu. He shookuwaan Muse gediyaa bochchaaddu. Iza Musa, «Neeni taw tumu suutsaa mishiraa» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza machchiya Xipooray qara shuch ekkada ba naaza qaxxaradus. Qaxxarada he shurteza Muse toho bochchada Muse, «Neni taas tumu suuththa mishira» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ማቺያ ጺፖራይ ቃራ ሹች ኤካዳ ባ ናዛ ቃጻራዱስ። ቃጻራዳ ሄ ሹርቴዛ ሙሴ ቶሆ ቦቻዳ ሙሴ፥ «ኔኒ ታስ ቱሙ ሱ ሚሺራ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ማችያ ስፖራ ቃራ ሹቹ ኤካዳ፥ ባ ናኣ ቃፃራሱ። ቃፃራ ሾሁዋራ ሙሰ ቶሁዋ ቦቻሱ። እያ ሙሰኮ፥ “ኔኒ ታዉ ቱማ ሱ መዳ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya machiya Sipoora qara shuchu ekada, ba na7aa qaxarasu. Qaxara shoohuwara Muse tohuwa bochasu. Iya Museko, “Neeni taw tuma suutha medda” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሚስቱ ሲፓራ ግን ስለታም ባልጩት ወስዳ ልጇን ገረዘችው፤ በሸለፈቱ የሙሴን እግር በመንካትም “አንተ ለእኔ የደም ሙሽራዬ ነህ” አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያ በኋላ ሲፖራ ሮጣ ሄዳ ባልጩት አመጣችና የልጅዋን ሸለፈት ገረዘች፤ የሙሴንም እግር በሸለፈቱ ዳስሳ “በእርግጥ አንተ ለእኔ የደም ሙሽራ ነህ” አለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሲፖራ ፅንፅልሒት ወሲዳ ወዳ ገረዘት፤ ንሙሴ ኸዓ “ንስኻ ንኣይ ናይ ደም መርዓዊ ኢኻ” እናበለት ናብ እግሩ ደርበየቶ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ጺጶራ ጽልጽሊ ወሲዳ፡ ዕልቦ ወዳ ገዘረት፡ ናብ እእጋሩ ደርብያቶ ኸኣ፡ ንስኻ ንኣይ ናይ ደም መርዓዊ ኢኻ፡ በለት።