Exodus 4:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪሓልፍ ከሎ ድማ እግዚኣብሄር ይረኽቦ እሞ ኪቐትሎ ይፍትን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ በመ​ን​ገድ ላይ በአ​ደ​ረ​በት ስፍራ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አክ ተገ​ና​ኘው፤ ሊገ​ድ​ለ​ውም ፈለገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ በመንገድ ላይ ባደረበት ስፍራ እግዚአብሔር ተገናኘው፥ ሊገድለውም ፈለገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ሆነ፤ በመንገድ ላይ በማደሪያው ስፍራ ጌታ ተገናኘው፥ ሊገድለውም ፈለገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦግያን ሸምፕያሳን መና ጎዳይ ሙሴና ጋከቴዳ፤ አ ዎና ሀኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ogiyaan shemppiyaasan Med'inaa Goday Musena gaketeedda; Aa wod'ana haneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Oge bolla imaththi shempizason GODAY Musera gaaggidi iza wodhanaas koyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦጌ ቦላ ኢማ ሼምፒዛሶን ጎዳይ ሙሴራ ጋጊዲ ኢዛ ዎናስ ኮዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦገን ሸምፖ በሳን ጎዳይ ሙሰራ ጋሄትድ እያ ዎናዉ ኮይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ogen shempo bessan Goday Musera gahetidi iya wodhanaw koyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ በጕዞ ላይ በእንግዳ ማረፊያ ስፍራ ውስጥ ሳለ እግዚአብሔር (ያህዌ) አግኝቶት ሊገድለው ፈልጎ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴ ወደ ግብጽ በመጓዝ ላይ ሳለ ባረፈበት ሰፈር እግዚአብሔር አግኝቶት በሞት ሊቀጣው ፈለገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኮነ ድማ፥ ሙሴ ኣብ መንገዲ ኣብ ዝሓደረሉ ቦታ እግዚኣብሄር ተራኸቦ፤ ክቐትሎውን ደለየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ድማ፡ ሙሴ ኣብ መገዲ ኣብ ሓደ መሕደሪ ኸሎ፡ እግዚኣብሄር ተራኸቦ፡ ኪቐትሎውን ደለየ።