Exodus 4:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንሰበይቱን ደቁን ወሲዱ ኣብ ኣድጊ ኣንበሮም እሞ ናብ ምድሪ ግብጺ ተመልሰ። ሙሴ ድማ በትሪ ኣምላኽ ኣብ ኢዱ ሒዙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ሚስቱንና ልጆቹን ወሰደ፤ በአህዮች ላይም አስቀመጣቸው፤ ወደ ግብፅም ሀገር ተመለሰ፤ ሙሴም ያችን የእግዚአብሔርን በትር በእጁ ይዞ ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ሚስቱንና ልጆቹን ወሰደ፥ በአህያ ላይም አስቀመጣቸው፥ ወደ ግብፅም አገር ተመለሰ፤ ሙሴም የእግዚአብሔርን በትር ይዞ ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም ሚስቱንና ልጆቹን ወሰደ፥ በአህያ ላይም አስቀመጣቸው፥ ወደ ግብጽም ምድር ተመለሰ፤ ሙሴም የእግዚአብሔርን በትር ይዞ ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ባረ ማቻቶነ ባረ አቱማ ናና ሀርያ ቶግስ አኪደ፥ ጉየ ግብጼ ስሙሳ ዶሜዳ፤ ሙሴ ጾሳ ጻምኣ ባረ ኩሽያን ኦይቂደ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse bare machatonne bare attuma naanaa hariyaa togissi akkiide, guyye Gibs'e simusaa doommeedda; Muse S'oossaa s'am"aa bare kushiyaan oyk'k'iide beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey ba machchiyonne ba attuma nayta hare togisi ekkidi guye Gibxe simmishe Xoossa guufe oykki bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ባ ማቺዮኔ ባ ኣቱማ ናይታ ሃሬ ቶጊሲ ኤኪዲ ጉዬ ጊብጼ ሲሚሼ ጾሳ ጉፌ ኦይኪ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ባ ማችዉነ ባ አደ ናይታ ሀረ ቶግስድ ጉየ ግብፀ ስምስ። ሙሰይ ፆሳ ፃምአ ባ ኩሸን ኦይክድ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey ba machiwunne ba adde nayta hare togisidi guye Gibxe simmis. Musey Xoossaa xam7a ba kushen oykidi bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሙሴ ሚስቱንና ልጆቹን በአህያ ላይ አስቀምጦ፣ ወደ ግብፅ አገር መመለስ ጀመረ፤ የእግዚአብሔርንም (ኤሎሂም) በትር በእጁ ይዞ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ሙሴ ሚስቱንና ወንዶች ልጆቹን በአህያ ላይ አስቀምጦ ወደ ግብጽ መጓዝ ጀመረ፤ ተአምራት የሚገለጥበት የእግዚአብሔርንም በትር በእጁ ይዞ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ሰበይቱን ደቁን ወሲዱ፥ ኣብ ኣድጊ ኣቐመጦም። ናብ ምድሪ ግብፂውን ተመለሰ። ነታ ናይ እግዚኣብሄር በትሪ ድማ ብኢዱ ሒዙ ኸደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ኸኣ ሰበይቱን ደቁን ወሲዱ ኣብ ኣድጊ ኣወጢሕዎም፡ ናብ ምድሪ ግብጺ ተመልሰ። ሙሴ ድማ ነታ በትሪ ኣምላኽ ኣብ ኢዱ ወሰዳ። |