Exodus 4:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ ንሰበይቱን ደቁን ወሲዱ ኣብ ኣድጊ ኣንበሮም እሞ ናብ ምድሪ ግብጺ ተመልሰ። ሙሴ ድማ በትሪ ኣምላኽ ኣብ ኢዱ ሒዙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም ሚስ​ቱ​ንና ልጆ​ቹን ወሰደ፤ በአ​ህ​ዮች ላይም አስ​ቀ​መ​ጣ​ቸው፤ ወደ ግብ​ፅም ሀገር ተመ​ለሰ፤ ሙሴም ያችን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በትር በእጁ ይዞ ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም ሚስቱንና ልጆቹን ወሰደ፥ በአህያ ላይም አስቀመጣቸው፥ ወደ ግብፅም አገር ተመለሰ፤ ሙሴም የእግዚአብሔርን በትር ይዞ ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም ሚስቱንና ልጆቹን ወሰደ፥ በአህያ ላይም አስቀመጣቸው፥ ወደ ግብጽም ምድር ተመለሰ፤ ሙሴም የእግዚአብሔርን በትር ይዞ ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ባረ ማቻቶነ ባረ አቱማ ናና ሀርያ ቶግስ አኪደ፥ ጉየ ግብጼ ስሙሳ ዶሜዳ፤ ሙሴ ጾሳ ጻምኣ ባረ ኩሽያን ኦይቂደ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse bare machatonne bare attuma naanaa hariyaa togissi akkiide, guyye Gibs'e simusaa doommeedda; Muse S'oossaa s'am"aa bare kushiyaan oyk'k'iide beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey ba machchiyonne ba attuma nayta hare togisi ekkidi guye Gibxe simmishe Xoossa guufe oykki bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ባ ማቺዮኔ ባ ኣቱማ ናይታ ሃሬ ቶጊሲ ኤኪዲ ጉዬ ጊብጼ ሲሚሼ ጾሳ ጉፌ ኦይኪ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ባ ማችዉነ ባ አደ ናይታ ሀረ ቶግስድ ጉየ ግብፀ ስምስ። ሙሰይ ፆሳ ፃምአ ባ ኩሸን ኦይክድ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey ba machiwunne ba adde nayta hare togisidi guye Gibxe simmis. Musey Xoossaa xam7a ba kushen oykidi bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሙሴ ሚስቱንና ልጆቹን በአህያ ላይ አስቀምጦ፣ ወደ ግብፅ አገር መመለስ ጀመረ፤ የእግዚአብሔርንም (ኤሎሂም) በትር በእጁ ይዞ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ሙሴ ሚስቱንና ወንዶች ልጆቹን በአህያ ላይ አስቀምጦ ወደ ግብጽ መጓዝ ጀመረ፤ ተአምራት የሚገለጥበት የእግዚአብሔርንም በትር በእጁ ይዞ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ ሰበይቱን ደቁን ወሲዱ፥ ኣብ ኣድጊ ኣቐመጦም። ናብ ምድሪ ግብፂውን ተመለሰ። ነታ ናይ እግዚኣብሄር በትሪ ድማ ብኢዱ ሒዙ ኸደ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ኸኣ ሰበይቱን ደቁን ወሲዱ ኣብ ኣድጊ ኣወጢሕዎም፡ ናብ ምድሪ ግብጺ ተመልሰ። ሙሴ ድማ ነታ በትሪ ኣምላኽ ኣብ ኢዱ ወሰዳ።