Exodus 4:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ የሆዋ ንሙሴ ኣብ ሚድያን፡ ኪድ ናብ ግብጺ ተመለስ፡ እቶም ንህይወትካ ዝደለዩ ዅሎም ሰባት ሞይቶም እዮም እሞ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከብዙ ዘመ​ንም በኋላ የግ​ብፅ ንጉሥ ሞተ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን በም​ድ​ያም፥ “ነፍ​ስ​ህን የሚ​ሹ​አት ሰዎች ሁሉ ሞተ​ዋ​ልና ተመ​ል​ሰህ ወደ ግብፅ ሂድ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን በምድያም። ነፍስህን የሚሹአት ሰዎች ሁሉ ሞተዋልና ተመልሰህ ወደ ግብፅ ሂድ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴን በምድያን፦ “ወደ ግብጽ ተመልሰህ ሂድ ነፍስህን የሚፈልጓት ሰዎች ሁሉ ሞተዋልና” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ሚድያማ ጋድያን ደእሽን መና ጎዳይ አ፥ “ኔና ዎናዉ ኮዬዳ አሳቱ ኡባይ ሀይቂ ድጌዳ ድራዉ፥ ጉየ ግብጼ ጋድያ ስማደ ባ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse Miidiyaama gadiyaan de'ishshin Med'inaa Goday Aa, «Neena wod'anaw koyeedda asatuu ubbay hayk'k'i diggeedda diraw, guyye Gibs'e gadiyaa simmaade ba» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey Midiyaame biittan dishin GODAY iza, «Nena wodhanaas koyida asati wuri hayqqida gishshas guye Gibxe biitta simma ba» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ሚዲያሜ ቢታን ዲሺን ጎዳይ ኢዛ፥ «ኔና ዎናስ ኮዪዳ ኣሳቲ ዉሪ ሃይቂዳ ጊሻስ ጉዬ ጊብጼ ቢታ ሲማ ባ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ምድያመ ቢታን ደእሽን ጎዳይ እያኮ፥ “ነና ዎናዉ ኮይዳ አሳት ኡባይ ሀይቅዳ ግሾ ጉየ ግብፀ ስማዳ ባ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Midiyaame biittan de7ishin Goday iyako, “Nena wodhanaw koyida asati ubbay hayqida gisho guye Gibxe simmada ba” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ በምድያም ሳለ እግዚአብሔር (ያህዌ) ፣ “አንተን ሊገድሉህ የሚፈልጉ ሰዎች ሁሉ ሞተዋልና ተመልሰህ ወደ ግብፅ ሂድ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴ ገና በምድያም ሳለ እግዚአብሔር “ሊገድሉህ የሚፈልጉት ሁሉ ስለ ሞቱ ወደ ግብጽ ተመልሰህ ሂድ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ ንሙሴ ኣብ ምድያም፥ “ኵሎም እቶም ንነፍስኻ ዝደልዩዋ ዝነበሩ ሰባት ሞይቶም እዮም እሞ፥ ኪድ ናብ ግብፂ ተመለስ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ኸኣ ሰበይቱን ደቁን ወሲዱ ኣብ ኣድጊ ኣወጢሕዎም፡ ናብ ምድሪ ግብጺ ተመልሰ። ሙሴ ድማ ነታ በትሪ ኣምላኽ ኣብ ኢዱ ወሰዳ።