Exodus 4:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ የሆዋ ንሙሴ ኣብ ሚድያን፡ ኪድ ናብ ግብጺ ተመለስ፡ እቶም ንህይወትካ ዝደለዩ ዅሎም ሰባት ሞይቶም እዮም እሞ፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከብዙ ዘመንም በኋላ የግብፅ ንጉሥ ሞተ። እግዚአብሔርም ሙሴን በምድያም፥ “ነፍስህን የሚሹአት ሰዎች ሁሉ ሞተዋልና ተመልሰህ ወደ ግብፅ ሂድ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን በምድያም። ነፍስህን የሚሹአት ሰዎች ሁሉ ሞተዋልና ተመልሰህ ወደ ግብፅ ሂድ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን በምድያን፦ “ወደ ግብጽ ተመልሰህ ሂድ ነፍስህን የሚፈልጓት ሰዎች ሁሉ ሞተዋልና” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ሚድያማ ጋድያን ደእሽን መና ጎዳይ አ፥ “ኔና ዎናዉ ኮዬዳ አሳቱ ኡባይ ሀይቂ ድጌዳ ድራዉ፥ ጉየ ግብጼ ጋድያ ስማደ ባ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Miidiyaama gadiyaan de'ishshin Med'inaa Goday Aa, «Neena wod'anaw koyeedda asatuu ubbay hayk'k'i diggeedda diraw, guyye Gibs'e gadiyaa simmaade ba» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey Midiyaame biittan dishin GODAY iza, «Nena wodhanaas koyida asati wuri hayqqida gishshas guye Gibxe biitta simma ba» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ሚዲያሜ ቢታን ዲሺን ጎዳይ ኢዛ፥ «ኔና ዎናስ ኮዪዳ ኣሳቲ ዉሪ ሃይቂዳ ጊሻስ ጉዬ ጊብጼ ቢታ ሲማ ባ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ምድያመ ቢታን ደእሽን ጎዳይ እያኮ፥ “ነና ዎናዉ ኮይዳ አሳት ኡባይ ሀይቅዳ ግሾ ጉየ ግብፀ ስማዳ ባ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Midiyaame biittan de7ishin Goday iyako, “Nena wodhanaw koyida asati ubbay hayqida gisho guye Gibxe simmada ba” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ በምድያም ሳለ እግዚአብሔር (ያህዌ) ፣ “አንተን ሊገድሉህ የሚፈልጉ ሰዎች ሁሉ ሞተዋልና ተመልሰህ ወደ ግብፅ ሂድ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ ገና በምድያም ሳለ እግዚአብሔር “ሊገድሉህ የሚፈልጉት ሁሉ ስለ ሞቱ ወደ ግብጽ ተመልሰህ ሂድ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ ንሙሴ ኣብ ምድያም፥ “ኵሎም እቶም ንነፍስኻ ዝደልዩዋ ዝነበሩ ሰባት ሞይቶም እዮም እሞ፥ ኪድ ናብ ግብፂ ተመለስ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ኸኣ ሰበይቱን ደቁን ወሲዱ ኣብ ኣድጊ ኣወጢሕዎም፡ ናብ ምድሪ ግብጺ ተመልሰ። ሙሴ ድማ ነታ በትሪ ኣምላኽ ኣብ ኢዱ ወሰዳ። |