Exodus 4:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ከይዱ ናብ ሓሙኡ የትሮ ተመሊሱ፡ ናብቶም ኣብ ግብጺ ዘለዉ ኣሕዋተይ ክምለስ እሞ ብህይወት እንተሃልዮም ክርኢ፡ በሎ። የትሮ ድማ ንሙሴ፡ ብሰላም ኪድ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ሄደ፤ ወደ አማቱ ወደ ዮቶርም ተመለሰ፥ “እስከ ዛሬ በሕይወት እንደ አሉ አይ ዘንድ ተመልሼ ወደ ግብፅ ወደ ወንድሞች እሄዳለሁ” አለው። ዮቶርም ሙሴን፥ “በደኅና ሂድ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ሄደ፥ ወደ አማቱ ወደ ዮቶር ተመለሰ። እስከ ዛሬ በሕይወት እንዳሉ አይ ዘንድ ተመልሼ ወደ ግብፅ ወደ ወንድሞቼ ልሂድ አለው። ዮቶርም ሙሴን። በሰላም ሂድ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም ሄደ፥ ወደ አማቱ ወደ ይትሮ ተመለሰ፥ እርሱም፦ “እባክህን በግብጽ ወዳሉ ዘመዶቼ እንድመለስ እስካሁንም በሕይወት እንዳሉ ሄጄ እንዳይ ፍቀድልኝ” አለው። ይትሮም ሙሴን፦ “በሰላም ሂድ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ሙሴ ባረ ቦሉዋ ዮቶረኮ ስም ቢደ፥ “ሀኖ ጋካናዉ ሸምፑዋና ደእያ አሳይ ደኦፐ በአናዉ፥ ታን ጉየ ታ አሳኮ ግብጼ ቦ?” ያጌዳ። ዮቶረ ሙሳ፥ “ኤ ባ፤ ሳሮ ጋካ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Muse bare bolluwaa Yotoorekko simmi biide, «Hanno gakkanaw shemppuwaanna de'iyaa Asay de'ooppe be'anaw, taani guyye ta asaakko Gibs'e boo?» yaageedda. Yootoore Musa, «Ee ba; saro gakka» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Musey ba bollo, Yootorekko simmi biidi, «Hanno gakkanaas asay paxa dizaakko beyanaas tani guye ta asaakko Gibxe boo?» gides. Yootoreykka Muse, «Ee ba; saron gakka» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ባ ቦሎ፥ ዮቶሬኮ ሲሚ ቢዲ፥ «ሃኖ ጋካናስ ኣሳይ ፓጻ ዲዛኮ ቤያናስ ታኒ ጉዬ ታ ኣሳኮ ጊብጼ ቦ?» ጊዴስ። ዮቶሬይካ ሙሴ፥ «ኤ ባ፤ ሳሮን ጋካ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ ሙሰይ ባ ቦሉዋ ዮታራኮ ስም ብድ፥ “ሀኖ ጋካናዉ አሳይ ፓፃ ደእያኮ በአናዉ፥ ታኒ ጉየ ግብፀ ታ አሳኮ ቦ?” ያግስ። ዮቶር ሙሰኮ፥ “ኤ ባ፤ ሳሮ ጋካ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Musey ba bolluwa Yotarako simmi bidi, “Hanno gakanaw asay paxa de7iyako be7anaw, taani guye Gibxe ta asaako boo?” yaagis. Yotori Museko, “Ee ba; saro gaka” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴም ወደ ዐማቱ ወደ ዮቶር ተመልሶ ሄደና፣ “ወገኖቼ እስካሁን በሕይወት መኖራቸውን አይ ዘንድ ወደ ግብፅ ተመልሼ እንድሄድ እባክህ ፍቀድልኝ” አለው። ዮቶርም፣ “ሂድ፤ በሰላም ያግባህ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም ወደ ዐማቱ ወደ የትሮ ተመልሶ ሄደና “በግብጽ ወደሚኖሩት ወገኖቼ ተመልሼ ሄጄ በሕይወት መኖራቸውን እንዳይ ፍቀድልኝ” አለው። የትሮም ፈቅዶ “በሰላም ሂድ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ናብ ሓሙኡ ዮቶር ተመሊሱ “ናብቶም ኣብ ግብፂ ዘለዉ ኣሕዋተይ ተመሊሰ፥ ገና ብህይወት እንተ ሃልዮም ክርኢ ክኸይድ ፍቐደለይ” በሎ። ዮቶር ድማ ብሰላም ኪድ በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ኸደ፡ ናብ ሓሙኡ የትሮ ተመሊሱ ኸኣ፡ ናብቶም ኣብ ግብጺ ዘለው ኣሕዋተይ ተመሊሰ፡ ገና ብህይወት እንተ ኣልዮም ደኣ ክርኢ ክኸይድ በሎ። |