Exodus 4:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ኣፍ ሰብ ዝሰርሐ መን እዩ፧ ወይስ ዓባስ ወይ ጸማማት ወይ ንዝርኢ ወይ ንዓይነ ስዉር ዝገብሮ መን እዩ፧ እግዚኣብሄርዶ የብለይን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን አለው፥ “ለሰው አፍን የሰጠ ማን ነው? ዲዳስ፥ ደን​ቆ​ሮስ፥ የሚ​ያ​ይስ፥ ዕው​ርስ የሚ​ያ​ደ​ርግ ማን ነው? እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አይ​ደ​ለ​ሁ​ምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም። የሰውን አፍ የፈጠረ ማን ነው? ዲዳስ ደንቆሮስ የሚያይስ ዕውርስ ያደረገ ማን ነው? እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም እንዲህ አለው፦ “የሰውን አፍ የፈጠረ ማን ነው? ዲዳ ወይም ደንቆሮ ወይም የሚያይ ወይም ዕውር ያደረገ ማን ነው? እኔ ጌታ አይደለሁምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ አ፥ “አሳዉ ዶና መዳዌ ኦኔ? አ ዱደ፥ ዎይ ቱለ ኦያዌ ኦኔ? ጼልያዋነ ቆቃ ኦያዌ ኦኔ? ታና መና ጎዳ ግድክታየ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Aa, «Asaw doonaa med'd'eeddawe oonee? Aa duude, woy tulle ootsiyaawe oonee? S'eelliyaawaanne k'ook'aa ootsiyaawe oonee? Taana Med'inaa Godaa gidikkitaayye?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY izas, «Asas doona medhdhiday oonee? As duude, woykko tulle ooththizay oonee? Xeelanne qooqe ooththizay oonee? Tana GODAA gidikkinaa?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢዛስ፥ «ኣሳስ ዶና ሜዳይ ኦኔ? ኣስ ዱዴ፥ ዎይኮ ቱሌ ኦዛይ ኦኔ? ጼላኔ ቆቄ ኦዛይ ኦኔ? ታና ጎዳ ጊዲኪና?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ እያኮ፥ “አሳስ ዶና እምዳይ ኦኔ? ሙመ ዎይኮ ቱለ ኦይ ኦኔ? ፄልሰይነ ቆቅሰይ ኦኔ? ታና ጎዳ ግድክናዬ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday iyako, “Asas doona immiday oonee? Muume woyko tulle oothey oonee? Xeeliseynne qooqisey oonee? Tana Godaa gidikinaayee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ያህዌ) ሙሴን፣ “ለሰው አንደበቱን የሰጠው ማነው? ሰውን ደንቈሮ ወይም ዲዳ የሚያደርገው ማነው? ዐይን የሚሰጥ ወይም ዕውር የሚያደርገውስ ማነው? እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) አይደለሁምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ለሰው አፍን የፈጠረለት ማነው? ድዳ ወይም ደንቆሮ፥ ዐይኑ እንዲያይ ወይም እንዳያይ የሚያደርግስ ማነው? ይህን ሁሉ የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ ንሙሴ “ንሰብ ኣፍ ዝገበረሉ መን ድዩ? በሃም ወይ ፀማም፥ ዝርኢ ወይ ዕዉር ዝገበሮኸ መን ድዩ? ኣነ እግዚኣብሄርዶ ኣይኮንኩን?
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ፡ ንሰብ ኣፍ ዝገበረሉ መን እዩ፡ ወይ ዓባስ ወይ ጸማም ወይ ዚርኢ ወይ ዕውር ዝገብሮኸ መን እዩ፡፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣይኮንኩን፡