Exodus 39:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስኴር ነበረ፤ ነቲ ኣፍልቢ ብዕጽፊ ኣዕብይዎ፥ ሓደ ስፓን ንውሓቱ ሓደ ስፓን ድማ ስፍሓቱ ዕጽፊ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አራት ማዕዘንም ነበረ፤ ልብሰ እንግድዓውም ድርብ ነበር፤ ርዝመቱ ስንዝር፥ ወርዱም ስንዝር፥ ድርብም ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አራት ማዕዘንም ነበረ፤ የደረቱን ኪስም ድርብ አደረጉ፤ ርዝመቱ ስንዝር፥ ወርዱም ስንዝር፥ ድርብም ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አራት ማዕዘንም ነበረ፤ የደረቱንም ኪስ ድርብ አደረጉ፤ ርዝመቱ አንድ ስንዝር፥ ወርዱም አንድ ስንዝር፥ ድርብም ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዉ ኦይዱ ጋጻይ ደኤ፤ ጌሳይነ ጎምፓይ እት እት ታካ፤ ግዴዳዋ ዳኮዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aw oyddu gas'ay de'ee; geesaynne gomppay itti itti takkaad'e; gideeddawaa dakkoyeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izas oyddu xeeray dees; dhoqqateththaynne aahoteththay issi issi tadhdhako. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛስ ኦይዱ ጼራይ ዴስ፤ ቃቴይኔ ኣሆቴይ ኢሲ ኢሲ ታኮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያዉ ኦይዱ ማዛነት ደኦሶና፤ ጌሳይነ ጎምፓይ እስ እስ ታካ ግድድ፥ ዳኮየቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyaw oyddu maazaneti de7oosona; geesaynne gompay issi issi takadho gididi, dakoyetees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ርዝመቱ አንድ ስንዝር ወርዱም አንድ ስንዝር ሲሆን፣ ጥንድ ድርብ ሆኖ ባለ አራት ማእዘን ነበረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም በሁለት የታጠፈ አራት ማእዘን ሆኖ ርዝመቱ ኻያ ሁለት ሳንቲ ሜትር፥ የጐኑም ስፋት ኻያ ሁለት ሳንቲ ሜትር ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምንዋሑ ስድሪ፥ ወርዱ ኸዓ ስድሪ ዝኾነ ኣርባዕተ መኣዝኑ ድርብ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ሳንቃ ኣፍ ልቢ ድማ ብብልሓት ፈላጥ እተገብረ፡ ከምቲ ስራሕ ደምን ጽሩይ ቀይሕን እተፋሕሰ ልሕጺ እንጣጢዕን ገበሮ። ነቲ ሳንቃ ኣፍልቢ ድርብ ገብርዎ፡ ምንዋሑ ስድሪ፡ ወርዱ ኸኣ ስድሪ ድርብ ነበረ። |