Exodus 39:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ጻሕሊ እቲ ቅዱስ ኣኽሊል ድማ ብጽሩይ ወርቂ ሰሪሖም፡ ከም ቅርጻ ማሕተም ዚመስል ጽሑፍ፡ ንእግዚኣብሄር ቅዱስ እዩ ኢሎም ጸሓፉሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከጥሩ ወርቅ የተለየ የወርቅ ቅጠል ሠሩ፤ በእርሱም እንደ ማኅተም ቅርጽ አድርገው፥ “ቅድስና ለእግዚአብሔር” የሚል ጻፉበት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው፥ ከጥሩ ወርቅ የተቀደሰውን የአክሊል ምልክት ሠሩ፤ በእርሱም እንደ ማኅተም ቅርጽ አድርገው። ቅድስና ለእግዚአብሔር የሚል ጻፉበት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የተቀደሰውን አክሊል አበባ ከንጹሕ ወርቅ ሠሩ፤ በእርሱም እንደ ማኅተም “ለጌታ የተቀደሰ” የሚል ጽሑፍ ቀረጹበት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ጌሻ አለቁዋ ምስልያ ዋላካይ ባይና ዎርቃፐ መደ፥ ማታፋ ቦላ ዎጭያዋዳን፥ አ ቦላ፥ “መና ጎዳዉ ጌሻ ግዲደ ዱማቴዳ” ያግያዋ ዎጪደ ጻፌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu geeshsha allek'k'uwaa misiliyaa walakay baynna work'k'aappe med'd'iide, maatafaa bolla wooc'iyaawaadan, Aa bolla, «Med'inaa Godaw Geeshsha Gidiide Dummatteedda» yaaggiyaawaa wooc'iide s'aafeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti akilile misle walakay baynda worqqafe medhdhidi maatame bolla woociza mala iza bolla, «GODAAS geesh gididi dummatides» gizayssa wooci xaafida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኣኪሊሌ ሚስሌ ዋላካይ ባይንዳ ዎርቃፌ ሜዲ ማታሜ ቦላ ዎጪዛ ማላ ኢዛ ቦላ፥ «ጎዳስ ጌሽ ጊዲዲ ዱማቲዴስ» ጊዛይሳ ዎጪ ጻፊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ፥ ጌሻ ካላቻ ምስልያ ዋላህ ባይና ዎርቃፈ መድ፥ እያ ቦላ፥ “ጎዳስ ዱማትስ” ግያ ቃላ ዎጭድ ፃፍዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti, geeshsha kallacha misiliya walahi bayna worqafe medhidi, iya bolla, “Godaas Dummatis” giya qaala woocidi xaafidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከንጹሕ ወርቅ የተቀደሰውን አክሊል ሰሌዳ ሠርተው፣ በማኅተም ላይ እንደ ተቀረጸ ጽሑፍ፣ “ቅዱስ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ” የሚል ቀረጹበት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተቀደሰውንም የአክሊል ምልክት ከንጹሕ ወርቅ ሠርተው “ለእግዚአብሔር አገልግሎት የተለየ” የሚል ቃል እንደ ማኅተም ቀረጹበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብፅሩይ ወርቂ ቅዱስ ኣኽሊል ሰሪሖም ድማ፥ ከም ኣቀራርፃ ማሕተም ገይሮም “ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ” ዝብል ፅሕፈት ፀሓፉሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ቅዱስ ኣኽሊል ድማ ካብ ጽሩይ ወርቂ ብሊቃ ገብረሉ፡ ኣብኡ ኸኣ ከም ኣቓራርጻ ማሕተም ገይሮም፡ ንእግዚኣብሄር እተቐደሰ፡ ዚብል ጽሕፈት ጸሓፉሉ። |