Exodus 39:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ጽሩይ እተጠምጠመ በፍታን ሐምላይን ሐምላይን ቀይሕን እተሰርሐ ቅናት ድማ ካብ መርፍእ እተሰርሐ። ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከተፈተለም ከጥሩ በፍታ፥ ከሰማያዊም፥ ከሐምራዊም፥ ከቀይም ግምጃ በጥልፍ አሠራር የተሠራ መታጠቂያውን እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከተፈተለም ከጥሩ በፍታ፥ ከሰማያዊም ከሐምራዊም ከቀይም ግምጃ በጥልፍ አሠራር የተሠራ መታጠቂያውን አደረጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ሙሴን እንዳዘዘው ከተፈተለ ከጥሩ በፍታ፥ ከሰማያዊ፥ ከሐምራዊና ከቀይ ግምጃ የተጠለፈ መታጠቂያ ሠሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን ሳሉዋ ማላትያ፥ ኦቻ ቴራ ማላትያነ ሾሎላ ዞኦ ቃጭናፐነ ሊቆ ሊኑዋፐ ዳዲደ፥ ኩሽያ ሂላን አሌቂሲደ፥ ዳንጩዋ ጊግሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Med'inaa Goday musa azazeeddawaadan saluwaa malatiyaa, ochchaa teeraa malatiyaanne shololla zo'o k'ac'inaappenne liik'o liinuwaappe daddiide, kushiyaa hiillan alleek'k'issiide, danc'c'uwaa giigisseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessaththoka qasse istti salo misatiza, ochcha teera misatizanne xeeqa zo7o qacinappenne liiqo laynoppe daddidi kushe hiillan alleqissidi dancco giigsida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳካ ቃሴ ኢስቲ ሳሎ ሚሳቲዛ፥ ኦቻ ቴራ ሚሳቲዛኔ ጼቃ ዞኦ ቃጪናፔኔ ሊቆ ላይኖፔ ዳዲዲ ኩሼ ሂላን ኣሌቂሲዲ ዳንጮ ጊግሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ዳንጩዋ ካሎሰን፥ ኦቻ ቴራ ዳንያ ቃጭናን፥ ዞኦ ቃጭናንነ አልኦ ሊኖን አሌቅስድ፥ ጊግስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi dancuwa kaalosen, ocha teera daaniya qacinan, zo7o qacinaninne al7o liinon alleeqisidi, giigisidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መታጠቂያው እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዳዘዘው በቀጭኑ ከተፈተለ በፍታና ከሰማያዊ፣ ከሐምራዊና ከቀይ ማግ፣ የጥልፍ ጠላፊ ሥራ ሆኖ የተሠራ ነበረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መታጠቂያውንም ከሰማያዊ፥ ከሐምራዊና ከቀይ ከፈይ ከተፈተለ ጥሩ በፍታ ሠርተው እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት በጥልፍ ጥበብ አስጌጡት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ድማ፥ እቲ ቕናት ብዝተፍሓሰ ሃርን ብሰማያዊ፥ ሓምራዊ፥ ውፁእ ቀይሕ ዝኾነ ፈትልን ብምጥላፍ ዝተሰርሐ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻብ እተፋሕሰ ልሕጺ እንጣጢዕን ሰማያውን ሕብሪ ደምን ጽሩይ ቀይሕን ብምጥላፍ እተዐየ ቕናት ድማ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝአዘዞ ገበሩ። |