Exodus 39:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ኣእማን ድማ ከም ኣስማት ደቂ እስራኤል፡ ዓሰርተው ክልተ፡ ከከም ስሞም፡ ከም ቅርጻ ማሕተም፡ ነፍሲ ወከፎም ምስ ስሞም፡ ከከምቶም ዓሰርተው ክልተ ነገድ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የዕ​ን​ቍ​ዎ​ችም ድን​ጋ​ዮች እንደ ዐሥራ ሁለቱ እንደ እስ​ራ​ኤል ልጆች ስሞች ነበሩ፤ በየ​ስ​ማ​ቸ​ውም ማተ​ሚያ እን​ደ​ሚ​ቀ​ረጽ ተቀ​ረጹ፤ ስለ ዐሥራ ሁለ​ቱም ነገ​ዶች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዕንቍዎችም ድንጋዮች እንደ አሥራ ሁለቱ እንደ እስራኤል ልጆች ስሞች ነበሩ፤ በየስማቸውም ማተሚያ እንደሚቀረጽ ተቀረጹ፥ ስለ አሥራ ሁለቱም ነገዶች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የዕንቁዎቹም ድንጋዮች እንደ ዐሥራ ሁለቱ እንደ እስራኤል ልጆች ስሞች ነበሩ፥ በየስማቸውም ማተሚያ እንደሚቀረጽ ተቀረጹ፥ ስለ ዐሥራ ሁለቱም ነገዶች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ናናቱዋ ሱን ፓይዱዋዳን፥ ሹቻቱዋ ፓይዱካ ታማነ ላኡዋ፤ እቱ እቱ ማታፋዳን ዎጨቲደ፥ ታማነ ላኡ ዛራቱዋ ሱንይ ሄ ሹቻቱዋን ጻፈቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa naanatuwaa suntsaa payduwaadan, shuchchatuwaa payduukka tammanne laa"uwaa; ittuu ittuu maatafaadan wooc'ettiide, tammanne laa"u zaratuwaa suntsay he shuchchatuwaan s'aafetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele nayta sunththaa qooda mala, shuchchata qoodaykka tammanne nam7a; issay issay maatame mala woocettidi tammanne nam7u qommota sunththi he shuchchata bolla xaafettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ናይታ ሱን ቆዳ ማላ፥ ሹቻታ ቆዳይካ ታማኔ ናምኣ፤ ኢሳይ ኢሳይ ማታሜ ማላ ዎጬቲዲ ታማኔ ናምኡ ቆሞታ ሱን ሄ ሹቻታ ቦላ ጻፌቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታማነ ናምኡ ሹቻታ ቦላ እስ እስ እስራኤለ ናይታ ሱንይ ዎጨትድ ፃፈትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Tammanne nam7u shuchata bolla issi issi Isra7eele nayta sunthay woocetidi xaafetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለእያንዳንዱ የእስራኤል ልጆች ስም አንዳንድ ሆኖ፣ በእያንዳንዱ ላይ እንደ ማኅተም ከዐሥራ ሁለቱ ነገዶች የአንዱ ስም የተቀረጸበት ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የከበሩት ድንጋዮች ዐሥራ ሁለቱን የእስራኤል ነገድ በመወከል እንዲታሰቡ በእያንዳንዱ ድንጋይ ላይ ከዐሥራ ሁለቱ የያዕቆብ ልጆች ስሞች አንዱ ስም ተቀርጾበታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኣእማን ድማ፥ ከምቲ ስም ደቂ እስራኤል ዓሰርተ ኽልተ ነበረ። ስም እቶም ዓሰርተ ኽልተ ነገድ፥ ከም ቅርፂ ማሕተም ኣብቲ ኽቡር ኣእማን ተቐርፀ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣእማን ድማ ከምቲ ስማት ደቂ እስራኣኤል፡ ከምቲ ስሞም ኦኣሰርተው ክልተ ነበረ። ነቶም ዓሰርተው ክልተ ነገድ ነፍሲ ወከፍ በብስሙ ኸም ቅርጺ ማሕተም ተቐርጸ።