Exodus 39:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መቕደስ ንኸገልግል ጨርቂ ሓምላይን ሐምላይን ቀይሕን ጨርቂ ሰርሑ፡ ንኣሮን ድማ ቅዱስ ክዳውንቲ ሰርሑ። ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቀረውም የመባ ወርቅ በእግዚአብሔር ፊት ይሠሩበት ዘንድ ንዋየ ቅድሳት ሆኖ ተሠራ። ከሰማያዊ፥ ከሐምራዊም ከቀይ ግምጃም ለመቅደሱ አገልግሎት ልብሶችን ሠሩ፤ እንዲሁም እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው ለአሮን የተቀደሰውን ልብስ ሠሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው፥ በመቅደሱ ለማገልገል ከሰማያዊ ከሐምራዊም ከቀይ ግምጃም በብልሃት የተሠራ ልብስ፥ ለአሮንም የተቀደሰውን ልብስ አደረጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመቅደሱ ለማገልገል ከሰማያዊ፥ ከሐምራዊና ከቀይ ግምጃ በብልሃት የተሠራ ልብስ አደረጉ፥ ጌታም ሙሴን ባዘዘው መሠረት ለአሮን የተቀደሱ ልብሶችን ሠሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሳቱ ጾሳ ዱንካንያን ኦያ ዎደ ጎኤትያ ማዩዋ፥ ሳሉዋ ማላትያ፥ ኦቻ ቴራ ማላትያነ ሾሎላ ዞኦ ቃጭናፐ ዳዴድኖ። አሮነ ማይያ ጌሻ ቄሳተ ማዩዋካ መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን ኦድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesetuu S'oossaa Dunkkaaniyaan ootsiyaa wode go"etiyaa mayuwaa, saluwaa malatiyaa, ochchaa teeraa malatiyaanne shololla zo'o k'ac'inaappe daddeeddino. Aaroone mayiyaa geeshsha k'eesatetsaa mayuwaakka Med'inaa Goday Musa azazeeddawaadan ootseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeeseti Xoossa Dunkaanen ooththiza wode may7ana may7o, salo misatiza, ochcha teera misatizanne xeeqa zo7o qacinappe daddida. Aaroone qeeseteththaa may7oka GODAY Muse azazida mala ooththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴቲ ጾሳ ዱንካኔን ኦዛ ዎዴ ማይኣና ማይኦ፥ ሳሎ ሚሳቲዛ፥ ኦቻ ቴራ ሚሳቲዛኔ ጼቃ ዞኦ ቃጪናፔ ዳዲዳ። ኣሮኔ ቄሴቴ ማይኦካ ጎዳይ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነት ጌሻ ዱንካንያን ኦያ ዎደ ማአና ቦንቾ ማኦታ፥ ካሎሰን፥ ኦቻ ቴራ ዳንያ ቃጭናፐነ ዞኦ ቃጭናን ዳድዶሶና። አሮን ማእያ ካህነተ ማኡዋ ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ ኦዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahineti Geeshsha Dunkaaniyan oothiya wode ma7ana boncho ma7ota, kaalosen, ocha teera daaniya qacinapenne zo7o qacinan daddidosona. Aaroni ma7iya kahinetetha ma7uwa Goday Muse kiitidaysada oothidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለመቅደሱ አገልግሎት ከሰማያዊ፣ ከሐምራዊና ከቀይ ማግ የተፈተሉ ልብሶችን ሠሩ፤ እንዲሁም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዳዘዘው ለአሮን የተቀደሱ ልብሶችን ሠሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህናቱ በተቀደሰው ስፍራ ሲያገለግሉ የሚለብሱአቸውን እጅግ የተዋቡትን የካህናት ልብሶች ከሰማያዊ፥ ከሐምራዊና ከቀይ ከፈይ ሠሩ፤ የአሮንንም የክህነት ልብሶች እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ሠሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብሰማያውን ሓምራውን ውፁእ ቀይሕ ዓለባን ገይሮም፥ ኣብ መቕደስ ንዘገልግሉሉ ዝተኣለመ ኣልባስ ኣገልግሎት ኣዳለዉ። ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ድማ፥ ንኣሮን ቅዱሳት ኣልባሳት ገበሩሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድማ ካብ ሰማያውን ሕብሪ ደምን ጽሩይ ቀይሕን ኣብ መቕደስ ዜልግለሉ ኣልባስ ኣገልግሎት ኣጸቢቖም ገበሩ። ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ድማ ንኣሮን ቅዱሳት ኣልባስ ገበረሉ። |