Exodus 38:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብቲ ሚእቲ ታለንት ብሩር ድማ መሰረታት መቕደስን መጋረጃ መጋረጃን ተደርበየ። ሚእቲ ፕሊንት ካብ ሚእቲ መክሊት፡ ሓደ መክሊት ንሓንቲ ፕሊንት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መቶውም የብር መክሊት ለድንኳኑ ምሰሶዎች እግሮችና ለመጋረጃው ምሰሶዎች እግሮች ተደረገ፤ መቶውም መክሊት ለመቶ እግሮች፤ ለአንድ እግርም አንድ መክሊት ሆነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መቶውም የብር መክሊት የመቅደሱንና የመጋረጃውን እግሮች ለመሥራት ነበረ፤ ከመቶውም መክሊት መቶ እግሮች አደረገ፤ ለአንድ እግርም አንድ መክሊት ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መቶው የብር መክሊት የመቅደሱንና የመጋረጃውን እግሮች ለመሥራት ነበረ፤ ከመቶ መክሊት መቶ እግሮች ተሠሩ ይኸውም ለአንድ እግር አንድ መክሊት ማለት ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳ ዱንካንያ ጋርዱዋ ኤሴዳ ጼቱ ፖይ ገልያ ሉኮቱ 3,400 ኪሎ ግራመ ብራን ኦሰቴድኖ። ሄዌካ እት እት ገድያዉ ሀታማነ ኦይዱ ኪሎ ግራመ ብራ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossaa Dunkkaaniyaa gaaridduwaa esseedda s'eetu pootsay geliyaa lukotuu 3,400 kiilo giraame biran oosetteeddino. Hewekka itti itti gediyaw hattamanne oyddu kiilo giraame biraa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa Dunkaaneza magalashata essida xeetu tohoti 3,400 kilo gidiza biran oosettida. Hessika issi issi tohos 34 kilo tigettiza bira. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ዱንካኔዛ ማጋላሻታ ኤሲዳ ጼቱ ቶሆቲ 3,400 ኪሎ ጊዲዛ ቢራን ኦሴቲዳ። ሄሲካ ኢሲ ኢሲ ቶሆስ 34 ኪሎ ቲጌቲዛ ቢራ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጌሻ ዱንካንያነ ማጋራጆታ ኤሳናዉ ማድያ ፄቱ ቶሆታ ኦናዉ 3,400 ክሎ ግራመ ብራ ብራታ ኤክዶሶና። ሄስካ፥ እስ እስ ቶሆይ ሀስታማነ ኦይዱ ክሎ ግራመ ብራ ብራታ ኤክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Geeshsha Dunkaaniyanne magarajota essanaw maaddiya xeetu tohota oothanaw 3,400 kilo giraame bira birata ekidosona. Hessika, issi issi tohoy hastamanne oyddu kilo giraame bira birata ekis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንድ መቶ የብር መክሊቶች የመቅደሱንና የመጋረጃዎቹን መቆሚያዎች ለመሥራት አገልግሎት ላይ ውለው ነበር፤ ይኸውም ከአንድ መቶ መክሊቶች አንድ መቶ መቆሚያዎች ሲሆን፣ ለእያንዳንዱ መቆሚያ አንድ መክሊት ማለት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከብሩም ሦስት ሺህ አራት መቶ ኪሎ የሚሆነው ለተቀደሰው ድንኳንና ለመጋረጃዎች መቆሚያ የሚሆኑ አንድ መቶ እግሮች የተሠሩበት ነበር፤ ይኸውም ለእያንዳንዱ እግር ሠላሳ አራት ኪሎ ግራም ተመድቦለት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቲ ብሩር፥ ንሓደ መርገፂ ሰላሳን ኣርባዕተን ኪሎ ግራም ብምፍሳስ፥ ነቲ ድንኳንን ነቲ መጋረጃታትን ዝኸውን፥ ሚእቲ መርገፂ፥ ሰለስተ ሽሕን ኣርባዕተ ሚእትን ኪሎ ግራም ብሩር ወድአ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቲ ሚእቲ ታለንት ብሩር ድማ ንምፍሳስ ኣእጋር መቕደስን ኣእጋር መጋረጃን፡ ሚእቲ ታለንት ንሚእቲ እግሪ፡ ሓደ ታለንት ናደ እግሪ ኾነ። |