Exodus 38:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሩር ናይቶም ካብ ጉባኤ እተቘጽሩ፡ ከከም ሲቃል መቕደስ ሚእትን ሽሕን ሾብዓተን ሚእትን ስሳን ሓሙሽተን ሲቃል ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በማ​ኅ​በ​ሩም ከሚ​ቈ​ጠ​ሩት የተ​ገኘ ብር፥ እንደ መቅ​ደሱ ሰቅል ሚዛን፥ መቶ መክ​ሊ​ትና አንድ ሺህ ሰባት መቶ ከሰባ አም​ስት ሰቅል ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በማኅበሩም ከሚቈጠሩት የተገኘ ብር፥ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን፥ መቶ መክሊትና አንድ ሺህ ሰባት መቶ ከሰባ አምስት ሰቅል ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከተቆጠረው ማኅበር የተገኘው ብር፥ በመቅደሱ ሰቅል ሚዛን መሠረት መቶ መክሊትና አንድ ሺህ ሰባት መቶ ከሰባ አምስት ሰቅል ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፓይዱዋን ደእያ ማባራ አሳፐ ቤቴዳ ብራይ ጾሳ ዱንካንያን ኤረትያ ሚዛናን ዎና፥ 3,430 ኪሎ ግራምያ ዴጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Payduwaan de'iyaa maabaraa asaappe beetteedda biray S'oossaa Dunkkaaniyaan eretiyaa miizaanan wotsina, 3,430 kiilo giraamiyaa dees'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Taybon diza maabara asaappe beettida biray Xoossa Dunkaanen erettida meezaanen woththiin 3,430 kilo gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታይቦን ዲዛ ማባራ ኣሳፔ ቤቲዳ ቢራይ ጾሳ ዱንካኔን ኤሬቲዳ ሜዛኔን ዎን 3,430 ኪሎ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታይቦን ደእያ አሳፐ ኤከትዳ ብራይ ጌሻ ዱንካነን ኤረትዳ ምዛነን፥ ሄ ሙኩሉነ ኦይዱ ፄታነ ሀስታሙ ክሎ ግራመ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taybon de7iya asaape eketida biray geeshsha dunkaanen eretida mizaanen, heedzu mukulunne oyddu xeetanne hastamu kilo giraame gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በቈጠራው ወቅት ተቈጥረው ከነበሩት ማኅበረ ሰብ የተገኘው ብር ለመቅደሱ ሰቅል አንድ መቶ መክሊትና አንድ ሺሕ ሰባት መቶ ሰባ አምስት ሰቅሎች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከመላው ከተቈጠረው ሕዝብ የተሰበሰበው ብር መጠን በይፋ በታወቀው ሚዛን ልክ ሦስት ሺህ አራት መቶ ሠላሳ ኪሎ ግራም ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቶም ዝተቘፀሩ ህዝቢ እስራኤል ዝተውሃበ ብሩር ድማ፥ ሰለስተ ሽሕን ኣርባዕተ ሚእትን ሰላሳን ኪሎ ግራም ኮነ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብቶም ናይ ኣኼባ እትቑጸሩ እተዋህበ ብሩር ድማ ብሲቃል መቕደስ ሚእቲ ታለንትን ሽሕን ሾብዓተ ሚእትን ሰብዓን ሓሙሽተን ሲቃል ኮነ።