Exodus 38:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድምር እቲ ድንኳን ምስክር፡ ከምቲ ብስርዓት ሙሴ ንኣገልግሎት ሌዋውያን ብኢድ ኢታማር ወዲ ካህን ኣሮን እተቘጸረ፡ እዚ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በካህኑ በአሮን ልጅ በይታምር እጅ የሌዋውያን ተልእኮ ይሆን ዘንድ ሙሴ ከእግዚአብሔር እንደታዘዘ የምስክሩ ድንኳን ሥርዐት ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሙሴ ትእዛዝ ለሌዋውያን ማገልገል ሊሆን በካህኑ በአሮን ልጅ በኢታማር እጅ እንደ ተቈጠረው የማደሪያው፥ የምስክሩ ማደሪያ፥ ዕቃ ድምር ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሙሴ ትእዛዝ መሠረት የሌዋውያን አገልግሎት ሊሆን በካህኑ በአሮን ልጅ በኢታማር እጅ የተቆጠረው የማደሪያው፥ የምስክሩ ማደሪያ፥ ዕቃ ድምር ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳ ዱንካንያዉ፥ ሄዌካ ቃላ ጫቁዋ ዱንካንያዉ፥ ጎኤቴዳ ሚሻቱዋ ሌዋቱ ፓይዴድኖ። ሄ ሚሻቱዋ ቄስያ አሮና ናኣ እታማራ ካፖተ ጋርሳን ደእያ ሌዋቱ ማዝጋባን ጻፋናዳን ሙሴ አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossaa Dunkkaaniyaw, hewekka K'aalaa c'aak'uwaa Dunkkaaniyaw, go'etteedda miishshatuwaa Leewatuu paydeeddinno. He miishshatuwaa k'eesiyaa Aaroona na'aa Itaamaara kaappotetsaa garssan de'iyaa Leewatuu mazggabaan s'aafanaadan Muse azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa Dunkaanezas go7ettida miishshata Lewe qommoti mazgaban xaafida. He miishshata qeese Aaroone naa Itamaare daannateththa garsan diza Leweti mazgaban xaafana mala Musey azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ዱንካኔዛስ ጎኤቲዳ ሚሻታ ሌዌ ቆሞቲ ማዝጋባን ጻፊዳ። ሄ ሚሻታ ቄሴ ኣሮኔ ና ኢታማሬ ዳናቴ ጋርሳን ዲዛ ሌዌቲ ማዝጋባን ጻፋና ማላ ሙሴይ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታሙ ኪታታ ኦይክዳ ናምኡ ሎቸ ሹቻት ደእያ በሳን፥ ጌሻ ዱንካንያን፥ ጎኤትያ ሚሸታ ማዝጋበይ ሀይሳ። ሄ ሚሸታ ማዝጋባና መላ ካህንያ አሮና ናአ እታማራ አዋተ ጋርሳን ደእያ ሌወታ ሙሰይ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tammu kiitata oykida nam7u loche shuchati de7iya bessan, Geeshsha Dunkaaniyan, go7etiya miisheta mazgabey haysa. He miisheta mazgabana mela kahiniya Aarona na7a Itamaara aawatetha garsan de7iya Leeweta Musey kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለማደሪያው ድንኳን፣ ይኸውም ለምስክሩ ድንኳን ሙሴ ባዘዘው፣ በካህኑ በአሮን ልጅ በኢታማር መሪነት ሌዋውያኑ በጻፉት መሠረት የዕቃዎቹ ቍጥር ይህ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሙሴ ትእዛዝ፥ በካህኑ በአሮን ልጅ በኢታማር መሪነት የሌዋውያን ተግባር የሆነው የተቀደሰው ድንኳን ዕቃዎች ዝርዝር ቈጠራ እነዚህ ናቸው፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ መሕደሪ ድንኳን ንሱውን እቲ ናይ ምስክር ድንኳን ከምቲ ሙሴ ዝኣዘዞ፥ ሌዋውያን ብኢታምር ወዲ ኻህን ኣሮን ተመሪሖም፥ ዘቕረብዎ ፀብፃብ ኣቑሑ እዙይ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጸብጻብ ነይቲ ማሕደር፡ ናይ ምስክር ማሕደር፡ ብትእዛዝ ሙሴ ፡ ንኣገልግሎት ሌዋውያን ቢድ ኢታማር፡ ወዲ ኻህን ኣሮን እተጸብጸበ እዚ እዩ። |