Exodus 38:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣዕኑድ ድማ ኣርባዕተ፡ መሰረታቶም ድማ ኣርባዕተ ኣስራዚ ነበሩ። መትሓዚኦም ብሩርን መሸፈኒ ሓለቓታቶምን ቀለቤታቶምን ካብ ብሩር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከናስ የተ​ሠሩ ምሰ​ሶ​ዎ​ቹም አራት፥ እግ​ሮ​ቹም አራት ነበሩ፤ ኵላ​ቦ​ቹም የብር ነበሩ፤ ጕል​ላ​ቶ​ቹና ዘን​ጎ​ቹም በብር ተለ​ብ​ጠው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከናስ የተሠሩ ምሰሶቹም አራት፥ እግሮቹም አራት ነበሩ፤ ኩላቦቹ የብር ነበሩ፤ ጕልላቶቹና ዘንጎቹም በብር ተለብጠው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምሰሶዎቹ አራት ነበሩ፤ ከነሐስ የተሠሩ እግሮች አራት፥ ኩላቦቹ ከብር የተሠሩ ነበሩ፥ ጉልላቶቻቸውና ዘንጎቻቸው በብር ተለብጠው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናሃስያ ብራታፐ ኦሰቴዳ ኦይዱ ቱሳቱነ ቱሳቶ ኦይዱ ገደቱ ደኢኖ። ኡንቱንቱ ካቂያዋንቱነ ቱሳቱዋ ሁጲያን ቃችያዋንቱ ብራፐ መቴድኖ፤ ኡንቱንቱ ሁጰቱካ ብራን ሼሸቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nahaasiyaa birataappe oosetteedda oyddu tuussatuunne tuussatoo oyddu gedetuu de'iino. Unttunttu kak'k'iyaawanttunne tuussatuwaa huup'iyaan k'achchiyaawanttu biraappe med'etteeddino; unttunttu huup'etuukka biran sheeshetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izaskka xarqimalappe oosettida oyddu tuussatinne tuussatas oyddu tohoti deettes. Istta kaqotinne tuussatas hu7en qachchiza miishshati birappe oosettida; istta xeeratikka biran meeshettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛስካ ጻርቂማላፔ ኦሴቲዳ ኦይዱ ቱሳቲኔ ቱሳታስ ኦይዱ ቶሆቲ ዴቴስ። ኢስታ ካቆቲኔ ቱሳታስ ሁኤን ቃቺዛ ሚሻቲ ቢራፔ ኦሴቲዳ፤ ኢስታ ጼራቲካ ቢራን ሜሼቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ፥ ኦይዱ ቶሆት ደእያ ኦይዱ ቱሳታ ቦላ ካቅስ። ካጨት፥ ፃራ ካመይሳትነ ፃምአት ብራ ብራታፐ ኦሰትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya, oyddu tohoti de7iya oyddu tuussata bolla kaqis. Kaceti, xaara kammeysatinne xam7ati bira biratape oosetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አራት ምሰሶዎችና አራት መቆሚያዎች ነበሩት፤ ኵላቦቻቸውና ዘንጎቻቸው የብር ሲሆኑ፣ ጫፎቻቸው በብር ተለብጠው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አራት የነሐስ እግሮች ባሉአቸው አራት ምሰሶዎች ተደግፎ ነበር፤ ኩላቦቻቸው፥ ጫፎቻቸውና ዘንጎቻቸው ከብር የተሠሩ ነበሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብነሃስ ዝተሰርሐ ኣርባዕተ ኣዕማድን፥ ኣርባዕተ መርገፂን ድማ ነበሮ። መሰቓቐሊኡን ዘንግታቱን ብሩር ነበረ፤ ጕልላቱ ድማ ብብሩር ዝተለበጠ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣዕኑዱ ኣርባዕተ፡ ኣእጋሩውን ኣርባዕተ ኻብ ኣስራዚ ነበረ፡ መሰቓቐሊኡ ኸኣ ካብ ብሩር ነበረ፡ ጉልላቱን ኣዛንጉን ብብሩር ተለበጠ።