Exodus 38:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ መሰውኢ ዚሓርር መስዋእቲ ድማ ብዕንጨይቲ ዓሳ ሰርሖ፡ ንውሓቱ ሓሙሽተ እመት፡ ስፍሓቱ ድማ ሓሙሽተ እመት ነበረ። ርብዒ መስመር እዩ ነይሩ፤ ቁመቱ ድማ ሰለስተ እመት እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ርዝመቱ አምስት ክንድ፥ ወርዱም አምስት ክንድ ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆን መሠዊያን ከማይነቅዝ ዕንጨት አደረገ፤ አራት ማዕዘንም ነበረ፤ ከፍታውም ሦስት ክንድ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ርዝመቱ አምስት ክንድ፥ ወርዱም አምስት ክንድ ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆን መሠዊያን ከግራር እንጨት አደረገ፤ አራት ማዕዘንም ነበረ፤ ከፍታው ሦስት ክንድ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚቃጠል መሥዋዕት መሠዊያ ከግራር እንጨት ሠራ፤ እርሱም ርዝመቱ አምስት ክንድ፥ ወርዱ አምስት ክንድ ነበር፥ አራት ማዕዘንም ነበረ፥ ከፍታው ሦስት ክንድ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦዶሩዋፐ ጹግያ ያርሹዋ ያርሽያ ሳኣ ኬጼዳ። ሄ ያርሽያ ሳአዉ ጌሳይ ሄዙ ዋ፥ ጎምፓይነ አዱሳተይ እት ልከ፥ እቼሹ እቼሹ ዋ ግዲደ፥ ኦይዱ ጋጻና ደእያዋ ኦድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Odooruwaappe s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshiyaa sa'aa kees's'eedda. He yarshshiyaa sa'aw geesay heezzu wad'aa, gomppaynne adussatetsay itti likke, ichcheshu ichcheshu wad'aa gidiide, oyddu gas'aana de'iyaawaa ootseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Odoro miththafe xuugettiza yarsho yarshizaso ooththides. He yarshizasoza dhoqqateththay heedzdzu wadha, aahoteththaynne adussateththay issi gina, ichchashu ichchashu wadha gididi oyddu gulay dizayssa ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦዶሮ ሚፌ ጹጌቲዛ ያርሾ ያርሺዛሶ ኦዴስ። ሄ ያርሺዛሶዛ ቃቴይ ሄ ዋ፥ ኣሆቴይኔ ኣዱሳቴይ ኢሲ ጊና፥ ኢቻሹ ኢቻሹ ዋ ጊዲዲ ኦይዱ ጉላይ ዲዛይሳ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶቃላ ምፈ ፁሳ ያርሾ በሲ ኦስ። ሄ ያርሾ በሳ አዱሳተይነ ጎምፓይ፥ እቻሹ እቻሹ ዋ፥ ቃስ ጌሳይ ናምኡ ዋነ ታካ። እያዉ ኦይዱ ማዛነይ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Soqala mithafe xuussa yarsho bessi oothis. He yarsho bessa adussatethaynne gompay, ichashu ichashu wadha, qassi geesay nam7u wadhanne takadho. Iyaw oyddu maazaney de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከፍታው ሦስት ክንድ የሆነ የሚቃጠል መሥዋዕት መሠዊያ ከግራር ዕንጨት ሠሩ ፤ ርዝመቱ አምስት ክንድ፣ ወርዱ አምስት ክንድ የሆነ ባለ አራት ማእዘን ነበረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሚቃጠል መሥዋዕት መሠዊያ ከግራር እንጨት ሠራ፤ እርሱም አራት ማእዘን ሆኖ ሁለት ሜትር ከኻያ ሳንቲ ሜትር ርዝመት፥ ሁለት ሜትር ከኻያ ሳንቲ ሜትር ስፋት፥ አንድ ሜትር ከሠላሳ ሳንቲ ሜትር ቁመት ነበረው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዕንፀይቲ ሰራው ገይሩ፥ ሓሙሽተ እመት ዝምንዋሑ፥ ሓሙሽተ እመት ዝምግፋሑ፥ መስዋእቲ ዝቃፀለሉ መሰውኢ ገበረ። እቲ መሰውኢ ኣርባዕተ መኣዝን ነበረ፤ ምብራኹ ድማ ሰለስተ እመት ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መሰውኢ ምሕራር ድማ ካብ ዕጨይቲ ሸጢም ገበረ ምንዋሑ ኣመት ምግፋሑ ኸኣ ሓሙሽተ እመት፡ ኣርባዕተ መኣዝኑ ማዕረ፡ ምብራኹ ድማ ስለስተ እመት። |