Exodus 36:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ትእዛዝ ኣመሓላለፈ፣ ንሳቶም ድማ ከምዚ ኢሎም ኣብ መላእ ሰፈር ኣበሰሩ። ስለዚ ህዝቢ ከየምጽእ ተኸልኪሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም አዘ​ዘና፥ “ወንድ ወይም ሴት ለመ​ቅ​ደስ ስጦታ ከዚህ የበ​ለጠ የሚ​ያ​መጣ አይ​ኑር” ብሎ በሰ​ፈሩ ውስጥ አወጀ። ሕዝ​ቡም እን​ዳ​ያ​መጡ ተከ​ለ​ከሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያመጡትም ነገር ሥራን ሁሉ ለመፈጸም በቅቶ ገና ይተርፍ ስለ ነበረ ሙሴ አዘዘና። ወንድ ወይም ሴት ለመቅደስ ስጦታ ከዚህ የበለጠ የሚያመጣ አይኑር ብሎ በሰፈሩ ውስጥ አሳወጀ። ሕዝቡም እንዳያመጡ ተከለከሉ። ፕ
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም በሰፈሩ ውስጥ አዋጅ እንዲተላለፍ አዘዘ፦ “ወንድ ወይም ሴት ለመቅደሱ ስጦታ ከእንግዲህ ወዲህ አያምጣ”፤ ሕዝቡም እንዳያመጡ ተከለከሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ዱንካኔዳ ሳኣን ደእያ አሳዉ ሀዋዳን ያጊደ አዛዜዳ፤ “ላኤን አይ አቱማ አሳይካ አይ ማጫ አሳይካ ጾሳ ዱንካንያ ኦሶ እምያዋ እማናዉ አሆፖ” ያግና፥ አሳይ አህያዋ አግ ባሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse dunkkaaneedda sa'aan de'iyaa asaw hawaadan yaagiide azazeedda; «Laa"entso ay attuma asaykka ay mac'c'a asaykka S'oossaa Dunkkaaniyaa oosoo immiyaawaa immanaw ahoppo» yaagina, Asay ahiyaawaa aggi basheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Musey ba dunkaanen dunkaanen diza asaas, «Nam7anththo oonakka gidiin Xoossa Dunkaane oosos immiza imota ehoppo» gi yootiin asay ehizayssa aggaagides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ሙሴይ ባ ዱንካኔን ዱንካኔን ዲዛ ኣሳስ፥ «ናምኣን ኦናካ ጊዲን ጾሳ ዱንካኔ ኦሶስ ኢሚዛ ኢሞታ ኤሆፖ» ጊ ዮቲን ኣሳይ ኤሂዛይሳ ኣጋጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ፥ “ጌሻ ዱንካንያ ኬፃናዉ ኦንካ እምያባ ኤሆፖ” ያግድ ኪትን፥ አሳይ ኤሄይሳ አጋግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey, “Geeshsha Dunkaaniya keexanaw oonika immiyaba ehopo” yaagidi kiittin, asay eheysa aggaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሙሴ ትእዛዝ ሰጠ፤ ይህንም ቃል ወደ ሰፈሩ ላኩት፤ “ማንም ወንድ ወይም ሴት ለመቅደሱ ሌላ ምንም ስጦታ ማድረግ የለበትም፤” ስለዚህ ሕዝቡ ትርፍ እንዳያመጡ ተከለከሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ሙሴ ለተቀደሰው ድንኳን መሥሪያ የሚሆን ስጦታ ከእንግዲህ ወዲህ እንዳያመጡ በሰፈሩ ሁሉ ትእዛዝ አስተላለፈ፤ ከዚያም በኋላ ሕዝቡ ስጦታ ማምጣቱን አቆመ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሙሴ “ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ ንመስርሒ መቕደስ ዝኸውን ውህብቶ ኣይተምፅኡ” ኢሉ ኣብ ሰፈር ኣዘዘ እሞ፥ እቶም ህዝቢ ኸየምፅኡ ተኸልከሉ፤
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሙሴ፡ ሰባኣይ ኮነ ወይ ሰበይቲ ንመቕደስ ኪህብ ኢሉ ደጊም ኣይዕየ ኢሎም ኣብ ሰፈር ኪእወጅ አዘዘ ኣሞ እቶም ህዝቢ ኸይምጽኡ ተኸልከሉ።