Exodus 36:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሙሴ ድማ ተዛረቡዎ፡ እቲ ህዝቢ ንኣገልግሎት እቲ እግዚኣብሄር ክፍጸም ዝኣዘዞ ዕዮ ኣዝዩ ልዕሊ ዓቐን የምጽእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም ለሙሴ፥ “እግዚአብሔር ይደረግ ዘንድ ላዘዘው ሥራ ከሚበቃ በላይ እጅግ የሚበልጥ ሕዝቡ አመጡ” ብለው ነገሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም ሙሴን። እግዚአብሔር ለማገልገያ ሥራ ይደረግ ዘንድ ላዘዘው ከሚበቃ ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ሕዝቡ አመጡ ብለው ተናገሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴንም፦ “ሕዝቡ ጌታ እንዲሠራ ላዘዘው ሥራ ከበቂ በላይ አመጡ” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሳ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “አሳይ መና ጎዳይ አዛዜዳ ኦሶ ኮሽያዋፐ ሎይ ዳርያዋ አሂደ ደኤ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Musa hawaadan yaageeddino; «Asay Med'inaa Goday azazeedda oosoo koshshiyaawaappe loytsi dariyaawaa ahiide de'ee» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Asay GODAY azazida oosos koshshizayssafe bollara daro ehon dees» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣሳይ ጎዳይ ኣዛዚዳ ኦሶስ ኮሺዛይሳፌ ቦላራ ዳሮ ኤሆን ዴስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳይ፥ ጎዳይ ኪትዳ ኦሱዋስ ኮሸይሳፈ አድ ኤሆ ቦላ ደኦሶና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asay, Goday kiitida oosuwas koshsheysafe aathidi eho bolla de7oosona” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴንም፣ “ሕዝቡ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዲሠራ ላዘዘው ሥራ ከበቂ በላይ እያመጡ ነው” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሕዝቡ እግዚአብሔር ላዘዘው ሥራ ከሚያስፈልገው በላይ እጅግ ብዙ ስጦታ በማምጣት ላይ ናቸው” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እዝ ህዝቢ እዙይ፥ ነቲ እግዚኣብሄር ክግበር ዝኣዘዞ ስራሕ ንምስራሕ ካብ እቲ ዘድሊ ሕልፊ የምፅእ ኣሎ” ኢሎም ተዛረብዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሙሴ ኸኣ፡ እዚ ህዝቢ ነቲ እግዚኣብሄር ኪግብር ዝኣዘዞ ዕዮ ንምዕያይ ሓለፋ እቲ ዜድሊ የምጽእ ኣሎ፡ ኢሎም ተዛረብዎ። |