Exodus 36:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሙሴ ድማ ተዛረቡዎ፡ እቲ ህዝቢ ንኣገልግሎት እቲ እግዚኣብሄር ክፍጸም ዝኣዘዞ ዕዮ ኣዝዩ ልዕሊ ዓቐን የምጽእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም ለሙሴ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይደ​ረግ ዘንድ ላዘ​ዘው ሥራ ከሚ​በቃ በላይ እጅግ የሚ​በ​ልጥ ሕዝቡ አመጡ” ብለው ነገ​ሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም ሙሴን። እግዚአብሔር ለማገልገያ ሥራ ይደረግ ዘንድ ላዘዘው ከሚበቃ ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ሕዝቡ አመጡ ብለው ተናገሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴንም፦ “ሕዝቡ ጌታ እንዲሠራ ላዘዘው ሥራ ከበቂ በላይ አመጡ” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሳ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “አሳይ መና ጎዳይ አዛዜዳ ኦሶ ኮሽያዋፐ ሎይ ዳርያዋ አሂደ ደኤ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Musa hawaadan yaageeddino; «Asay Med'inaa Goday azazeedda oosoo koshshiyaawaappe loytsi dariyaawaa ahiide de'ee» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Asay GODAY azazida oosos koshshizayssafe bollara daro ehon dees» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣሳይ ጎዳይ ኣዛዚዳ ኦሶስ ኮሺዛይሳፌ ቦላራ ዳሮ ኤሆን ዴስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳይ፥ ጎዳይ ኪትዳ ኦሱዋስ ኮሸይሳፈ አድ ኤሆ ቦላ ደኦሶና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asay, Goday kiitida oosuwas koshsheysafe aathidi eho bolla de7oosona” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴንም፣ “ሕዝቡ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዲሠራ ላዘዘው ሥራ ከበቂ በላይ እያመጡ ነው” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሕዝቡ እግዚአብሔር ላዘዘው ሥራ ከሚያስፈልገው በላይ እጅግ ብዙ ስጦታ በማምጣት ላይ ናቸው” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እዝ ህዝቢ እዙይ፥ ነቲ እግዚኣብሄር ክግበር ዝኣዘዞ ስራሕ ንምስራሕ ካብ እቲ ዘድሊ ሕልፊ የምፅእ ኣሎ” ኢሎም ተዛረብዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሙሴ ኸኣ፡ እዚ ህዝቢ ነቲ እግዚኣብሄር ኪግብር ዝኣዘዞ ዕዮ ንምዕያይ ሓለፋ እቲ ዜድሊ የምጽእ ኣሎ፡ ኢሎም ተዛረብዎ።