Exodus 36:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ደቂ እስራኤል ንዕዮ ኣገልግሎት መቕደስ ኪሰርሕዎ ዜምጽእዎ ዅሉ መስዋእቲ ድማ ካብ ሙሴ ተቐበሉ። ሕጂ እውን ንግሆ ንግሆ ብነጻ መስዋእቲ የምጽኡሉ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም የእስራኤል ልጆች ለመቅደስ ማገልገያ ሥራ ያመጡትን ስጦታ ሁሉ ይሠሩ ዘንድ ከሙሴ ተቀበሉ። እነዚያም እንደ ፈቃዳቸው ማለዳ ማለዳ ስጦታውን ገና ወደ እርሱ ያመጡ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም የእስራኤል ልጆች ለመቅደስ ማገልገያ ሥራ ያመጡትን ስጦታ ሁሉ ይሠሩ ዘንድ ከሙሴ ተቀበሉ። እነዚያም እንደ ፈቃዳቸው ማለዳ ማለዳ ስጦታውን ገና ወደ እርሱ ያመጡ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የመቅደሱን ሥራ ለመሥራት የእስራኤል ልጆች ያመጡትን ስጦታ ሁሉ ከሙሴ ወሰዱ። እነዚያም በፈቃዳቸው የሚያቀርቡትን ስጦታ አሁንም ማለዳ ማለዳ ወደ እርሱ ያመጡ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ጾሳ ዱንካንያ ኦናዉነ ኦሶ ግድያ እሞታ ኡባ ሙሴፐ አኬድኖ። ቃይ አሳይ ባረ ሸንያን ጮ እምያ እሞታ ዎንታ ዎንታ ጉጅ ጉጂደ አህያዋ አግቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay S'oossaa Dunkkaaniyaa ootsanawunne oosoo gidiyaa imotaa ubbaa Museppe akkeeddino. K'ay Asay bare sheniyaan c'oo immiyaa imotaa wontta wontta gujji gujjiide ahiyaawaa aggibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shiiqidayti Isra7eele asay Xoossa Dunkaane ooththanaas ehida imota ubbaa Museppe ekkida. Qasse asay ba dosan coo immiza imota maalado maalado gujji gujjidi eho aggibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሺቂዳይቲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ጾሳ ዱንካኔ ኦናስ ኤሂዳ ኢሞታ ኡባ ሙሴፔ ኤኪዳ። ቃሴ ኣሳይ ባ ዶሳን ጮ ኢሚዛ ኢሞታ ማላዶ ማላዶ ጉጂ ጉጂዲ ኤሆ ኣጊቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ፥ እስራኤለ አሳይ ጌሻ ዱንካንያ ኦናዉ ኤህዳ እሞ ኡባ ሙሰ ኩሸፐ ኤክዶሶና። ቃስ አሳይ ባ ዶሳን እምያ እሞታ ዎንታ ዎንታ ኤሁዋ አግቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti, Isra7eele asay Geeshsha Dunkaaniya oothanaw ehida imo ubbaa Muse kushepe ekidosona. Qassi asay ba dosan immiya imota wonta wonta ehuwa aggibokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የመቅደሱን የግንባታ ሥራ ለማከናወን እስራኤላውያን ያመጡትን ስጦታ ሁሉ ከሙሴ ተቀበሉ፤ ሕዝቡ የበጎ ፈቃድ ስጦታዎችን በየማለዳው ማምጣታቸውን ቀጠሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም እስራኤላውያን ለተቀደሰው ድንኳን መሥሪያ እንዲውል ያመጡትን ስጦታ ከሙሴ እጅ ተቀበሉ፤ የእስራኤል ሕዝብ ግን በየማለዳው ስጦታቸውን ለሙሴ ከማምጣት አልተቈጠቡም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ከዓ ነቲ ደቂ እስራኤል ንስራሕ መቕደስ ኢሎም ዘምፅእዎ ዅሉ ውህብቶ፥ ክሰርሑሉ ኻብ ሙሴ ተቐበሉ። ንሳቶም ድማ፥ ነቲ ብድሌት ዝህብዎ ውህብቶ፥ ንግሆ ንግሆ የምፅእዎ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ከኣ ነቲ ደቂ እስራኤል ኣቲ ናይ ፍታው ህያቦም ግና ንግሆ ንግሆ የምጽኡ ነበሩ። |