Exodus 36:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ደቂ እስራኤል ንዕዮ ኣገልግሎት መቕደስ ኪሰርሕዎ ዜምጽእዎ ዅሉ መስዋእቲ ድማ ካብ ሙሴ ተቐበሉ። ሕጂ እውን ንግሆ ንግሆ ብነጻ መስዋእቲ የምጽኡሉ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ለመ​ቅ​ደስ ማገ​ል​ገያ ሥራ ያመ​ጡ​ትን ስጦታ ሁሉ ይሠሩ ዘንድ ከሙሴ ተቀ​በሉ። እነ​ዚ​ያም እንደ ፈቃ​ዳ​ቸው ማለዳ ማለዳ ስጦ​ታ​ውን ገና ወደ እርሱ ያመጡ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም የእስራኤል ልጆች ለመቅደስ ማገልገያ ሥራ ያመጡትን ስጦታ ሁሉ ይሠሩ ዘንድ ከሙሴ ተቀበሉ። እነዚያም እንደ ፈቃዳቸው ማለዳ ማለዳ ስጦታውን ገና ወደ እርሱ ያመጡ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የመቅደሱን ሥራ ለመሥራት የእስራኤል ልጆች ያመጡትን ስጦታ ሁሉ ከሙሴ ወሰዱ። እነዚያም በፈቃዳቸው የሚያቀርቡትን ስጦታ አሁንም ማለዳ ማለዳ ወደ እርሱ ያመጡ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይ ጾሳ ዱንካንያ ኦናዉነ ኦሶ ግድያ እሞታ ኡባ ሙሴፐ አኬድኖ። ቃይ አሳይ ባረ ሸንያን ጮ እምያ እሞታ ዎንታ ዎንታ ጉጅ ጉጂደ አህያዋ አግቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Asay S'oossaa Dunkkaaniyaa ootsanawunne oosoo gidiyaa imotaa ubbaa Museppe akkeeddino. K'ay Asay bare sheniyaan c'oo immiyaa imotaa wontta wontta gujji gujjiide ahiyaawaa aggibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Shiiqidayti Isra7eele asay Xoossa Dunkaane ooththanaas ehida imota ubbaa Museppe ekkida. Qasse asay ba dosan coo immiza imota maalado maalado gujji gujjidi eho aggibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሺቂዳይቲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ጾሳ ዱንካኔ ኦናስ ኤሂዳ ኢሞታ ኡባ ሙሴፔ ኤኪዳ። ቃሴ ኣሳይ ባ ዶሳን ጮ ኢሚዛ ኢሞታ ማላዶ ማላዶ ጉጂ ጉጂዲ ኤሆ ኣጊቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ፥ እስራኤለ አሳይ ጌሻ ዱንካንያ ኦናዉ ኤህዳ እሞ ኡባ ሙሰ ኩሸፐ ኤክዶሶና። ቃስ አሳይ ባ ዶሳን እምያ እሞታ ዎንታ ዎንታ ኤሁዋ አግቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti, Isra7eele asay Geeshsha Dunkaaniya oothanaw ehida imo ubbaa Muse kushepe ekidosona. Qassi asay ba dosan immiya imota wonta wonta ehuwa aggibokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የመቅደሱን የግንባታ ሥራ ለማከናወን እስራኤላውያን ያመጡትን ስጦታ ሁሉ ከሙሴ ተቀበሉ፤ ሕዝቡ የበጎ ፈቃድ ስጦታዎችን በየማለዳው ማምጣታቸውን ቀጠሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም እስራኤላውያን ለተቀደሰው ድንኳን መሥሪያ እንዲውል ያመጡትን ስጦታ ከሙሴ እጅ ተቀበሉ፤ የእስራኤል ሕዝብ ግን በየማለዳው ስጦታቸውን ለሙሴ ከማምጣት አልተቈጠቡም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ከዓ ነቲ ደቂ እስራኤል ንስራሕ መቕደስ ኢሎም ዘምፅእዎ ዅሉ ውህብቶ፥ ክሰርሑሉ ኻብ ሙሴ ተቐበሉ። ንሳቶም ድማ፥ ነቲ ብድሌት ዝህብዎ ውህብቶ፥ ንግሆ ንግሆ የምፅእዎ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ከኣ ነቲ ደቂ እስራኤል ኣቲ ናይ ፍታው ህያቦም ግና ንግሆ ንግሆ የምጽኡ ነበሩ።