Exodus 36:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ንበሳልኤልን ኦሆልያብን ንዅሎም እቶም የሆዋ ጥበብ ኣብ ልቦም ዝሃቦም ጥበበኛታትን ንዅሎም እቶም ልቦም ናብ ዕዮ ኪኸይድ ዝደፋፍኦምን ጸውዖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም ባስ​ል​ኤ​ል​ንና ኤል​ያ​ብን፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ዕው​ቀ​ት​ንና ጥበ​ብን በል​ቡ​ና​ቸው ያሳ​ደ​ረ​ባ​ቸ​ው​ንና ጥበብ ያላ​ቸ​ውን፥ ሥራ​ው​ንም ለመ​ሥ​ራት ይቀ​ርብ ዘንድ ልቡ ያስ​ነ​ሣ​ውን ሁሉ ሥራ​ውን ሠር​ተው ይፈ​ጽሙ ዘንድ ጠራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም ባስልኤልንና ኤልያብን፥ እግዚአብሔርም በልቡ ጥበብን ያደረገለትን በልብ ጥበበኛ ሰው ሁሉ፥ ሥራውንም ለመሥራት ይቀርብ ዘንድ ልቡ ያስነሣውን ሁሉ ጠራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም ባስልኤልን፥ ኤልያብንና ጌታ በልቡ ጥበብን ያሳደረበትን ጥበበኛ ሰው ሁሉ፥ ሥራውን ለመሥራት ልቡ ያነሣሣውን ሁሉ ጠራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ሙሴ ባሳልኤላ፥ ኦሆልኣባነ መና ጎዳይ ዱማ ኤራ እሜዳዋንቱ ኦሱዋ ኦናዉ ያና ኮይያ ኡባ ጼሲደ ሺሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Muse Basaal"eela, Oholi'aabanne Med'inaa Goday dumma era immeeddawanttu oosuwaa ootsanaw yaana koyiyaa ubbaa s'eesiide shiishsheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Musey Basli7eele, Eelaabenne GODAY dumma erateth immidayta ooso ooththanaas yaana koyzayta ubbaa xeygidi shiishshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ባስሊኤሌ፥ ኤላቤኔ ጎዳይ ዱማ ኤራቴ ኢሚዳይታ ኦሶ ኦናስ ያና ኮይዛይታ ኡባ ጼይጊዲ ሺሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ባስልኤላ፥ ኤልያባ፥ ጎዳይ ዱማ ኤራተ እምዳይሳታነ ኦሶ ኦናዉ ኮይያ ኡባ ፄግድ፥ ኦሱዋ ዶማና መላ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Basili7eela, Eliyaaba, Goday dumma eratethi immidaysatanne ooso oothanaw koyiya ubbaa xeegidi, oosuwa doomana mela kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ሙሴ ባስልኤልንና ኤልያብን እንዲሁም እግዚአብሔር (ያህዌ) ችሎታ የሰጣቸውን፣ መጥተው ሥራውን ለመሥራት ፈቃደኛ የሆኑትን ጥበብ ያላቸውን ሰዎች ሁሉ አስጠራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም ባጽልኤልንና ኦሆሊአብን፥ እንዲሁም እግዚአብሔር ልዩ ችሎታ የሰጣቸውንና ለመርዳት ፈቃደኞች የነበሩትን ሌሎችን ጥበበኞች ሁሉ ጠርቶ ሥራውን እንዲጀምሩ ነገራቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ ንባስልኤልን ንኤልያብን፥ ንዅሎም እቶም መፂኦም ነዝ ስራሕ እዙይ ክሰርሑ ድሌት ዘለዎምን፥ እግዚኣብሄር ጥበብ ዘሕደረሎም ክኢላታት ሰባትን ፀውዐ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ ንቤሳልኤልን ንኦሆልያብን ንኹሎም ጥበበኛ ልቢ ዘለዎም ሰባትን፡ እግዚኣብሄር ኣብ ልቦም ጥበብ ዘሕደረሎም፡ መጺኦም ነዚ ዕዮዚ ኸዐዩ ቦም ዝደረኾም ጸውዔ።