Exodus 36:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ በሳልኤልን ኦሆልያብን፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ዅሉ፡ ንኣገልግሎት መቕደስ ዚኸውን ኵሉ ዓይነት ዕዮ ብኸመይ ከም ዚዓዩ ምእንቲ ኺፈልጡ ጥበብን ምስትውዓልን ዝሃቦም ጥበበኛ ልቢ ዅሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ባስልኤልና ኤልያብ፥ ለመቅደስም ማገልገያ ሥራ ሁሉ ያደርጉ ዘንድ እንዲያውቁ እግዚአብሔር ጥበብንና ማስተዋልን የሰጣቸው በልባቸውም ጥበበኞች የሆኑ ሁሉ እግዚአብሔር ያዘዘውን ነገር ሁሉ አደረጉ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለመቅደስም ማገልገያ ሥራ ሁሉ ያደርጉ ዘንድ እንዲያውቁ እግዚአብሔር ጥበብንና ማስተዋልን የሰጣቸው ባስልኤልና ኤልያብ በልባቸው ጥበበኞችም ሁሉ እግዚአብሔር እንዳዘዘው ነገር ሁሉ አደረጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባስልኤል፥ ኤልያብና ጥበበኞች ሁሉ፥ የመቅደሱን አገልግሎት ሥራ ሁሉ እንዲያደርጉና እንዲያውቁ ጌታ ጥበብንና ማስተዋልን የሰጣቸው ጌታ ያዘዘውን ነገር ሁሉ አደረጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋ ድራዉ፥ ባጻልኤል፥ ኦሆልኣብነ መና ጎዳ ዱንካንያ ኬጻና ማላነ ኦሶ ግድያ ኤራ መና ጎዳይ እምና፥ ሉጼዳ አሳይ ኡባይ መና ጎዳይ አዛዜዳዋዳን ኡባባ ኦና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaa diraw, Bas'aali'eeli, Oholi'aabinne Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa kees's'ana malanne oosoo gidiyaa eraa Med'inaa Goday immina, lus'eedda Asay ubbay Med'inaa Goday azazeeddawaadan ubbabaa ootsana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessa gishshas Basli7eeley, Eelaabeynne Xoossa Dunkaane ooththana mala GODAY erateth immida asay wuri GODAY azazida mala istti ooththana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳ ጊሻስ ባስሊኤሌይ፥ ኤላቤይኔ ጾሳ ዱንካኔ ኦና ማላ ጎዳይ ኤራቴ ኢሚዳ ኣሳይ ዉሪ ጎዳይ ኣዛዚዳ ማላ ኢስቲ ኦና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄሳ ግሾ፥ ባስልኤል፥ ኤልያብነ ጌሻ ዱንካንያ ኬፃና መላ ጎዳይ ሂላነ ኤራተ እምዳ አሳ ኡባይ፥ ጎዳይ ኪትዳይሳዳ ኡባባ ኦና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hessa gisho, Basili7eeli, Eliyaabinne Geeshsha Dunkaaniya keexana mela Goday hiillanne eratethi immida asa ubbay, Goday kiitidaysada ubbaba oothana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የመቅደሱን የግንባታ ሥራ ሁሉ እንዴት ማከናወን እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) ጥበብንና ችሎታን የሰጣቸው፣ ባስልኤል፣ ኤልያብና ጥበበኛ የሆኑ ሰዎች ሁሉ ሥራውን ልክ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዳዘዘው ይሥሩት።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ባጽልኤልና ኦሆሊአብ እንዲሁም ለተቀደሰው ድንኳን ዝግጅት እግዚአብሔር ማናቸውንም ሥራ ለመሥራት ችሎታንና ዕውቀትን የሰጣቸው ሌሎች ሰዎች እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት ይሠራሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ “ባስልኤልን ኤልያብን ኵሎም ጥበብ ዘለዎም ሰባትን መቕደስ ንምስራሕ ዘድሊ ዅሉ ስራሕ ምስራሕ ምእንቲ ኽፈልጡ፥ እግዚኣብሄር ጥበብን ምስትውዓልን ዝሃቦም፥ ከምቲ ዅሉ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ነገር ክገብሩ እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | በሳልኤል ኦሆልያብን ኩሎም ጥበብ ልቢ ዘለዎም ሰባትን ንኣገልግሎት መቕደስ ዚኸውን ኹሉ ዕዮ ምዕያይ ኪፈልጡ፡ እግዚኣብሄር ጠበብን ምስትውዓልን ዝሀቦም፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ኹሉ ነግር ኪገብሩ እዮም። |