Exodus 35:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንደቂ እስራኤል፡ እንሆ፡ የሆዋ ንቤዛሌል ወዲ ኡሪ ወዲ ሑር፡ ካብ ነገድ ይሁዳ ብስሙ ሰመዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም የእስራኤልን ልጆች አላቸው፥ “እዩ፥ እግዚአብሔር ከይሁዳ ነገድ የሆነውን የሆር የልጅ ልጅ፥ የኡሪ ልጅ ባስልኤልን በስሙ ጠራው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም የእስራኤልን ልጆች አላቸው። እዩ፥ እግዚአብሔር ከይሁዳ ነገድ የሆነውን የሆር የልጅ ልጅ፥ የኡሪ ልጅ ባስልኤልን በስሙ ጠራው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም የእስራኤልን ልጆች እንዲህ አላቸው፦ “ተመልከቱ፥ ጌታ ከይሁዳ ነገድ የሆነውን የሑር የልጅ ልጅ፥ የኡሪ ልጅ ባስልኤልን በስሙ ጠራው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ እስራኤልያ አሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “በእተ፤ መና ጎዳይ ይሁዳ ዛርያፐ ሁራ ናኣ ናኣ፥ ኡራ ናኣ፥ ባጻልኤላ ዶሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Israa'eeliyaa asaa hawaadan yaageedda; «Be'ite; Med'inaa Goday Yihudaa zariyaappe Huura na'aa na'aa, Uura na'aa, Bas'aali'eela dooreedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey Isra7eele asaas, «Be7ite; GODAY Yuhuda qommofe Uures naaza naa, Huurey naa Basli7eele doorides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ «ቤኢቴ፤ ጎዳይ ዩሁዳ ቆሞፌ ሁሬስ ናዛ ና፥ ኡሬይ ና ባስሊኤሌ ዶሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ እስራኤለ አሳኮ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ጎዳይ ይሁዳ ሼሻፐ ግድዳ ሁራ ናኣ ናኣ፥ ኡረ ናኣ፥ ባስልኤላ ዶርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Isra7eele asaako haysada yaagis; “Goday Yihuda sheeshape gidida Huura na7aa na7aa, Ure na7aa, Basili7eela dooris. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሙሴ እስራኤላውያንን አላቸው፤ “እነሆ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ከይሁዳ ነገድ የሆነውን የሆር ልጅ፣ የኡሪን ልጅ ባስልኤልን መርጧል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ ለእስራኤላውያን እንዲህ አለ፤ “እግዚአብሔር ከይሁዳ ወገን የሑር የልጅ ልጅ የሆነውን የኡሪ ልጅ ባጽልኤልን መርጦታል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ “ረአዩ፥ እግዚኣብሄር ንባስልኤል ወዲ ኡሪ፥ ወዲ ሁር፥ ካብ ነገድ ይሁዳ ሓረዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ንደቂ እስራኤል በሎም፡ ርእዩ፡ እግዚኣብሄር ንበሳልኤል ወዲ ኡሪ፡ ወዲ ሁር ካብ ነገድ ይሁዳ ብስሙ ጸውዖ። |