Exodus 35:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤል፡ ነቲ የሆዋ ብኢድ ሙሴ ዝኣዘዞ ዅሉ ዓይነት ዕዮ፡ ልቦም ፍቓደኛታት ዝገበሩ ሰብኣይን ሰበይትን፡ ንእግዚኣብሄር ፍቓደኛ መስዋእቲ ኣምጽኡሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእስራኤል ልጆችም ያመጡ ዘንድ ልባቸው ያስነሣቸው ወንዶችና ሴቶች ሁሉ ሙሴ ይሠራ ዘንድ እግዚአብሔር ላዘዘው ሥራ ሁሉ ለእግዚአብሔር ስጦታ በፈቃዳቸው አመጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእስራኤል ልጆችም ያመጡ ዘንድ ልባቸው ያስነሣቸው ወንዶችና ሴቶች ሁሉ ሙሴ ይሠራ ዘንድ እግዚአብሔር ላዘዘው ሥራ ሁሉ ለእግዚአብሔር ስጦታ በፈቃዳቸው አመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእስራኤል ልጆች ልባቸው ያነሣሣቸው ወንዶችና ሴቶች ሁሉ ጌታ በሙሴ እጅ እንዲሠራ ላዘዘው ሥራ ሁሉ የሚሆን ስጦታ በፈቃዳቸው ለጌታ አመጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላቱ አሳይ ኡባይ፥ አቱማዌነ ማጫዌ፥ ኡንቱንቱ ኦናዳን መና ጎዳይ ሙሴ ባጋና አዛዜዳ ኦሶ ሀንያ እሙዋ ኡባ ባረንቱ ሸንያን መና ጎዳዉ አሄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelatuu Asay ubbay, attumawenne mac'c'awe, unttunttu ootsanaadan Med'inaa Goday Muse baggana azazeedda oosoo haniyaa imuwaa ubbaa barenttu sheniyaan Med'inaa Godaw aheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay wuri attumaynne maccay, istti ooththana mala GODAY Muse baggara azazida oosos gidiza imota ubbaa ba dosan GODAAS ehides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ዉሪ ኣቱማይኔ ማጫይ፥ ኢስቲ ኦና ማላ ጎዳይ ሙሴ ባጋራ ኣዛዚዳ ኦሶስ ጊዲዛ ኢሞታ ኡባ ባ ዶሳን ጎዳስ ኤሂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳ ኡባይ፥ ኦና መላ ጎዳይ ሙሰ ባጋራ ኪትዳ ኦሱዋስ ሀንያ እሞታታ ኡባ ባንታ ዶሳን ጎዳስ ኤህዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asa ubbay, oothana mela Goday Muse baggara kiitida oosuwas haniya imotata ubbaa banta dosan Godaas ehidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፈቃደኛ የሆኑ እስራኤላውያን ወንዶችና ሴቶች ሁሉ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል እንዲያከናውኑት ላዘዛቸው ሥራ ሁሉ የበጎ ፈቃድ ስጦታዎችን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) አመጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወንዶችና ሴቶች የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ እግዚአብሔር ሙሴን ላዘዘው ሥራ የሚውል ልባቸው የፈቀደውን ስጦታ ለእግዚአብሔር አመጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነፍሲ ወከፍ ሰብኣይን ሰበይትን ደቂ እስራኤል፥ ነቲ እግዚኣብሄር ክግበር ኢሉ ብሙሴ ዝኣዘዞ፥ ልቡ ዝፈቐዶ ብፍታዉ ንእግዚኣብሄር መባእ ኣምፅአ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ነፍስ ወከፍ ሰብኣይን ሰበይትን ነቲ እግዚኣብሄር ኪግበር ብሙሴ ዝኣዘዞ ኹሉ ግብሪ ዚኸውን ክሂብ ልቡ ዘልዐሎ፡ ብፍታው ሃያብ ንእግዚኣብሄር ኣምጽኡ። |