Exodus 35:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መስዋእቲ ብሩርን ነሓስን ዘምጽአ ዘበለ ዅሉ መስዋእቲ የሆዋ የምጽእ ነበረ። ንዝኾነ ናይ ኣገልግሎት ዕዮ ዕንጨይቲ ኣካሽያ ዝተረኽበ ኩሉ ድማ የምጽኦ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስዕ​ለት የተ​ሳለ ሁሉ፥ የብ​ር​ንም፥ የና​ስ​ንም ስጦታ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቍር​ባን አቀ​ረበ፤ የማ​ይ​ነ​ቅዝ ዕን​ጨት ያለው ሁሉ ለድ​ን​ኳኑ ማገ​ል​ገያ ለሚ​ያ​ስ​ፈ​ል​ገው ሥራ አመጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስእለት የተሳለ ሁሉ የብርንም የናስንም ስጦታ ለእግዚአብሔር ቍርባን አቀረበ፤ የግራርም እንጨት ያለው ሁሉ ለማገልገያ ሥራ አመጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የብርና የነሐስ ስጦታ መስጠት የሚችል ሁሉ ለጌታ ስጦታ አቀረበ፤ የግራር እንጨት ያለው ሁሉ ለማንኛውም ሥራ አገልግሎት እንዲውል አመጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ብራ ዎይ ናሃስያ እማናዉ ዳንዳይያ ኡባይ ባረንቱ እሙዋ መና ጎዳዉ እሜድኖ፤ ቃይ ኦዶሩ ደእያ አሳይ ኡባይ ዱማ ዱማ ኦሶ ኦዶሩዋ አሄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biraa woy nahaasiyaa immanaw danddayiyaa ubbay barenttu imuwaa Med'inaa Godaw immeeddino; k'ay odooruu de'iyaa Asay ubbay dumma dumma oosoo odooruwaa aheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Bira woykko xarqimala immanaas dandayzay wuri ba imota GODAAS immides; qasse odoro miththi diza asay wuri dumma dumma oosos odoro mith ehides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢራ ዎይኮ ጻርቂማላ ኢማናስ ዳንዳይዛይ ዉሪ ባ ኢሞታ ጎዳስ ኢሚዴስ፤ ቃሴ ኦዶሮ ሚ ዲዛ ኣሳይ ዉሪ ዱማ ዱማ ኦሶስ ኦዶሮ ሚ ኤሂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ብራ ዎይኮ ናሰ ብራታ እማናዉ ዳንዳእያ ኡባይ ባንታ እሞታ ጎዳስ እምዶሶና። ቃስ ሶቃላ ም ደእያ አስ ኡባይ ዱማ ዱማ ኦሱዋስ ኤህስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bira woyko naase birata immanaw danda7iya ubbay banta imota Godaas immidosona. Qassi soqala mithi de7iya asi ubbay dumma dumma oosuwas ehis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የብር ወይም የናስ መባ ማቅረብ የቻሉ ሁሉ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) መባ አድርገው አመጡ፤ የግራር ዕንጨት ያለው ሁሉ አስፈላጊ በሆነው ሥራ እንዲውል አመጣው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ብር ወይም ነሐስ ለማቅረብ ችሎታ ያላቸውም ሁሉ ስጦታቸውን ለእግዚአብሔር አመጡ፤ ለማንኛውም አገልግሎት የሚውል የግራር እንጨት ያለውም አመጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ብሩርን ነሃስን ዘቕረበ፥ ከም መባእ ንእግዚኣብሄር ወፈየ። ነፍሲ ወከፍ ዕንፀይቲ ሰራው ዝነበሮ ሰብ፥ ንዝኾነ ስራሕ ኣገልግሎት ክኸውን ኣምፅአ።
Amharic Tigrinya 2011 ነፍስ ወከፍ ህያብ ብሩርን ኣስራዝን ዝሀበ፡ ህያቡ ንእግዚኣብሄር ኣምጽኤ። ነፍስ ወከፍ ዕጨይቲ ሽጢም ዝነበሮ ንዝኾነ ዕዮ ኣገልግሎት ኪኸውን ኣምጽኦ።