Exodus 35:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰብኡትን ኣንስትን፡ ኵሎም ፍቓደኛታት መጺኦም፡ ኣምባርን ሽምዓን ቀለቤትን ሰደቓን ሒዞም መጹ፡ ኵሉ ካብ ዕንቊታት ወርቂ። ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ወርቂ ዘምጽአ ነፍሲ ወከፍ ድማ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወን​ዶ​ችና ሴቶ​ችም ልባ​ቸው እንደ ፈቀደ ማር​ዳ​ዎ​ችን፥ ሎቲ​ዎ​ች​ንም፥ ቀለ​በ​ቶ​ች​ንም፥ ድሪ​ዎ​ች​ንም፥ የወ​ርቅ ጌጦ​ች​ንም ሁሉ አመጡ፤ ሰዎ​ችም ሁሉ የወ​ርቅ ስጦታ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አቀ​ረቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወንዶችና ሴቶችም ልባቸው እንደ ፈቀደ ማርዳዎችን፥ ሎቲዎችንም፥ ቀለበቶችንም፥ ድሪዎችንም፥ የወርቅ ጌጦችንም ሁሉ አመጡ፤ ሰዎችም ሁሉ የወርቅ ስጦታ ወደ እግዚአብሔር አቀረቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ልባቸው የተነሣሣ ወንዶችና ሴቶች ሁሉ የአፍንጫ ጌጦችን፥ ሎቲዎችን፥ ቀለበቶችን፥ ድሪዎችን፥ የወርቅ ጌጦችን ሁሉ አመጡ፤ ሰዎች ሁሉ የወርቅ ስጦታ ለጌታ አመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እማና ኮዬዳ አቱማዋ ኡባይነ ማጫዌ ኡባይ ዪደ፥ ዎርቃፐ መዳ አሌቂያዋንታ፥ ሀይ ጉድቻቱዋ፥ ምግዳቱዋ፥ ሀራ ዎርቃ አሌቂያዋንታ አሂደ መና ጎዳዉ እሞታ ኦደ እሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Immana koyeedda attumawaa ubbaynne mac'c'awe ubbay yiide, work'k'aappe med'd'eedda alleek'k'iyaawantta, haytsaa gudichchatuwaa, migidatuwaa, hara work'k'aa alleek'k'iyaawantta ahiide Med'inaa Godaw imotaa ootsiidde immeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Immana koyza attumaynne maccay wuri yiidi worqqafe oosettida alleqota, hayththa worqqa, sagayo, qoodhen aaththiza xangalatanne worqqa alleqota ehidi GODAAS yaanne haa qaaseththiza yarsho histti shiishshida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢማና ኮይዛ ኣቱማይኔ ማጫይ ዉሪ ዪዲ ዎርቃፌ ኦሴቲዳ ኣሌቆታ፥ ሃይ ዎርቃ፥ ሳጋዮ፥ ቆን ኣዛ ጻንጋላታኔ ዎርቃ ኣሌቆታ ኤሂዲ ጎዳስ ያኔ ሃ ቃሴዛ ያርሾ ሂስቲ ሺሺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እማናዉ ኮይዳ ማጭ አደ ኡባይ ዎርቃ አሌቆታ፥ ሲ ዎርቃታ፥ ምግዶታ፥ ቆ ዎርቃ ኤህድ፥ ጎዳስ እሞ ኦድ እምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Immanaw koyida macci adde ubbay worqa alleeqota, siidhe worqata, migidota, qoodhe worqa ehidi, Godaas imo oothidi immidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፈቃደኛ የነበሩ ሁሉ፣ ወንዶችም ሴቶችም መጥተው ከሁሉም ዐይነት የወርቅ ጌጦች አመጡ፤ የአፍንጫ ጌጦችን፣ ሎቲዎችን፣ ቀለበቶችን፣ ድሪዎችንና ጌጣጌጦችን ሁሉ አመጡ፤ ሁሉም ወርቃቸውን እንደሚወዘወዝ መሥዋዕት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) አቀረቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስጦታ ማቅረብ የፈለገ ሴቱም ወንዱም እያንዳንዱ የደረት ጌጥ፥ የጆሮ ወርቅ፥ የጣት ቀለበት፥ ድሪዎችና የወርቅ ጌጦችን አምጥቶ ለእግዚአብሔር የተለዩ እንዲሆኑ አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ድሌት ዘለዎም ሰብኡትን ኣንስትን መፂኦም፥ ቍልፍታትን ቀለበታት እዝንን ቀለበታት ኣፃብዕትን ኣምባራትን ኵሉ ኣቑሑ ወርቅን ሃቡ። ነፍሲ ወከፍ ንእግዚኣብሄር መባእ ወርቂ ኣቕረበ።
Amharic Tigrinya 2011 ፍታው ልቢ ዘለዎም ዘበሉ ሰባኡትን ኣንስትን መጺኦም ኣምባውርትን ኩሉ ኣቓሑ ወርቅን ሀቡ። ነፍስ ወከፍ ንእግዚኣብሄር ህያብ ወርቂ ቀይሕን ልሕጺ እንጣጢዕን ጸጉሪ ጤልን ኣተቐረጸ ቑራብቲ ድዓውልን ቑራብቲ ተሃስን እተረኸበ ዘበለ ሰብ ኣምጽኦ።