Exodus 35:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዕዮ ሽዱሽተ መዓልቲ ይስራሕ፡ ኣብታ ሳብዐይቲ መዓልቲ ግና ቅድስቲ መዓልቲ፡ ካብ ጐይታ እትዓርፈሉ ሰንበት ይኹነልኩም። ኣብኡ ዚዓዪ ዘበለ ዅሉ ኪቕተል ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስድስት ቀን ሥራህን ትሠራለህ፤ በሰባተኛው ቀን ታርፋለህ፤ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ የዕረፍት ሰንበት ነው፤ የሚሠራበትም ሁሉ ይሙት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስድስት ቀን ሥራ ይደረጋል፥ ሰባተኛው ቀን ግን ለእግዚአብሔር የዕረፍት ሰንበት የተቀደሰ ቀን ይሆንላችኋል፤ የሚሠራበትም ሁሉ ይገደል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስድስት ቀን ሥራህን ትሠራለህ፥ ሰባተኛው ቀን ግን ለጌታ የዕረፍት፥ ለእናንተ የተቀደሰ ሰንበት አለለችሁ፥ በዚህ ቀን የሚሠራበትም ሁሉ ይገደል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳምንታ ግዶን ኡሱፑን ጋላሳ ኪታ ኪተትተ፤ ሽን ላፑን ጋላሳይ ህንተንቶ ጌሻ ጋላሳ፤ መና ጎዳዉካ ሸምፖ ሳምባታ። ሄ ጋላሳን አይ ኦሶነ ኦያ ኡራይ ኦንነ ሀይቃናዉ በሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saaminttaa giddon usuppun gallassaa kiitaa kiitettite; shin laappuntsa gallassay hinttenttoo geeshsha gallassaa; Med'inaa Godawukka shemppo Sambbataa. He gallassan ay oosonne ootsiyaa uray ooninne hayk'k'anaw bessee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Saamintta giddon usuppun gallas xalala ooso ooththite; gido attiin laappunththa gallassay inttes dumma gallassa; GODAASKA shempo Sambata. He gallas ay oosokka ooththiza asi oonikka hayqqanaas bessees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሚንታ ጊዶን ኡሱፑን ጋላስ ጻላላ ኦሶ ኦቴ፤ ጊዶ ኣቲን ላፑን ጋላሳይ ኢንቴስ ዱማ ጋላሳ፤ ጎዳስካ ሼምፖ ሳምባታ። ሄ ጋላስ ኣይ ኦሶካ ኦዛ ኣሲ ኦኒካ ሃይቃናስ ቤሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳምንታ ግዶን ኡሱፑን ጋላሳ ፃላላን ኦሶ ኦተ፤ ሽን ላፑን ጋላሳይ ህንተዉ ጌሻ ጋላስ፤ ጎዳስካ ዱማትዳ ሸምፖ ሳምባታ። ሄ ጋላሳን ኦሶ ኦያ ኦንካ ሀይቃናዉ በሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saaminta giddon usupun gallasa xalaalan ooso oothite; shin laapuntha gallasay hintew geeshsha gallas; Godaaska dummatida shempo Sambaata. He gallasan ooso oothiya oonika hayqanaw bessees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስድስት ቀን ሥራ ይሠራል፤ ሰባተኛው ቀን ግን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሰንበት ዕረፍት፣ የተቀደሰ ቀን ይሆንላችኋል፤ በዕለቱ ማናቸውንም ዐይነት ሥራ የሚሠራ ቢኖር ሞት ይገባዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሥራችሁን ሁሉ የምትሠሩባቸው ስድስት ቀኖች አሉላችሁ፤ ሰባተኛው ቀን ግን ዕረፍት ታደርጉበት ዘንድ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ዕለት ነው፤ በዚህ ቀን ሥራ የሚሠራበት ማንኛውም ሰው በሞት ይቀጣል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዱሽተ መዓልቲ ስራሕኹም ስርሑ፤ እታ ሻውዐይቲ መዓልቲ ግና፥ ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰት ሰንበት፥ በዓል ዕረፍቲ ትኹነልኩም፤ ብኣኣ ስራሕ ዝሰርሐ ዅሉ ይቀተል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሹድሹተ መዓልቲ ዕዩ ይተዐየ፡ እታ ሳብዐይቲ መዓልቲ ግና ናይ እግዚኣብሄር ሰንበት ዕረፍቲ እያ እሞ፡ ቅድስቲ ትኹነልኩም። ብእኡ ዮ ዝዐየየ ኹሉ ይሙት። |