Exodus 35:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዕዮ ሽዱሽተ መዓልቲ ይስራሕ፡ ኣብታ ሳብዐይቲ መዓልቲ ግና ቅድስቲ መዓልቲ፡ ካብ ጐይታ እትዓርፈሉ ሰንበት ይኹነልኩም። ኣብኡ ዚዓዪ ዘበለ ዅሉ ኪቕተል ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስድ​ስት ቀን ሥራ​ህን ትሠ​ራ​ለህ፤ በሰ​ባ​ተ​ኛው ቀን ታር​ፋ​ለህ፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ቀ​ደሰ የዕ​ረ​ፍት ሰን​በት ነው፤ የሚ​ሠ​ራ​በ​ትም ሁሉ ይሙት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስድስት ቀን ሥራ ይደረጋል፥ ሰባተኛው ቀን ግን ለእግዚአብሔር የዕረፍት ሰንበት የተቀደሰ ቀን ይሆንላችኋል፤ የሚሠራበትም ሁሉ ይገደል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስድስት ቀን ሥራህን ትሠራለህ፥ ሰባተኛው ቀን ግን ለጌታ የዕረፍት፥ ለእናንተ የተቀደሰ ሰንበት አለለችሁ፥ በዚህ ቀን የሚሠራበትም ሁሉ ይገደል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳምንታ ግዶን ኡሱፑን ጋላሳ ኪታ ኪተትተ፤ ሽን ላፑን ጋላሳይ ህንተንቶ ጌሻ ጋላሳ፤ መና ጎዳዉካ ሸምፖ ሳምባታ። ሄ ጋላሳን አይ ኦሶነ ኦያ ኡራይ ኦንነ ሀይቃናዉ በሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saaminttaa giddon usuppun gallassaa kiitaa kiitettite; shin laappuntsa gallassay hinttenttoo geeshsha gallassaa; Med'inaa Godawukka shemppo Sambbataa. He gallassan ay oosonne ootsiyaa uray ooninne hayk'k'anaw bessee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Saamintta giddon usuppun gallas xalala ooso ooththite; gido attiin laappunththa gallassay inttes dumma gallassa; GODAASKA shempo Sambata. He gallas ay oosokka ooththiza asi oonikka hayqqanaas bessees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሚንታ ጊዶን ኡሱፑን ጋላስ ጻላላ ኦሶ ኦቴ፤ ጊዶ ኣቲን ላፑን ጋላሳይ ኢንቴስ ዱማ ጋላሳ፤ ጎዳስካ ሼምፖ ሳምባታ። ሄ ጋላስ ኣይ ኦሶካ ኦዛ ኣሲ ኦኒካ ሃይቃናስ ቤሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳምንታ ግዶን ኡሱፑን ጋላሳ ፃላላን ኦሶ ኦተ፤ ሽን ላፑን ጋላሳይ ህንተዉ ጌሻ ጋላስ፤ ጎዳስካ ዱማትዳ ሸምፖ ሳምባታ። ሄ ጋላሳን ኦሶ ኦያ ኦንካ ሀይቃናዉ በሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saaminta giddon usupun gallasa xalaalan ooso oothite; shin laapuntha gallasay hintew geeshsha gallas; Godaaska dummatida shempo Sambaata. He gallasan ooso oothiya oonika hayqanaw bessees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስድስት ቀን ሥራ ይሠራል፤ ሰባተኛው ቀን ግን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሰንበት ዕረፍት፣ የተቀደሰ ቀን ይሆንላችኋል፤ በዕለቱ ማናቸውንም ዐይነት ሥራ የሚሠራ ቢኖር ሞት ይገባዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሥራችሁን ሁሉ የምትሠሩባቸው ስድስት ቀኖች አሉላችሁ፤ ሰባተኛው ቀን ግን ዕረፍት ታደርጉበት ዘንድ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ዕለት ነው፤ በዚህ ቀን ሥራ የሚሠራበት ማንኛውም ሰው በሞት ይቀጣል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዱሽተ መዓልቲ ስራሕኹም ስርሑ፤ እታ ሻውዐይቲ መዓልቲ ግና፥ ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰት ሰንበት፥ በዓል ዕረፍቲ ትኹነልኩም፤ ብኣኣ ስራሕ ዝሰርሐ ዅሉ ይቀተል።
Amharic Tigrinya 2011 ሹድሹተ መዓልቲ ዕዩ ይተዐየ፡ እታ ሳብዐይቲ መዓልቲ ግና ናይ እግዚኣብሄር ሰንበት ዕረፍቲ እያ እሞ፡ ቅድስቲ ትኹነልኩም። ብእኡ ዮ ዝዐየየ ኹሉ ይሙት።