Exodus 35:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መቕደስ ንኸገልግሉ ኽዳውንቲ፡ ንካህን ኣሮን ዚኸውን ቅዱስ ክዳን፡ ክዳን ደቁ ድማ ኣብ ክህነት ኬገልግሉ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመቅደስ ውስጥ ለማገልገል በብልሃት የተሠሩትን ልብሶች፥ በክህነት ያገለግሉበት ዘንድ የተቀደሱትን የካህኑን የአሮንን ልብሶች፥ የልጆቹንም ልብሶች።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመቅደስ ውስጥ ለማገልገል በብልሃት የተሠሩትን ልብሶች፥ በክህነት ያገለግሉበት ዘንድ የተቀደሱትን የካህኑን የአሮን ልብሶች፥ የልጆቹንም ልብሶች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመቅደስ ውስጥ ለማገልገል በብልሃት የተሠሩትን ልብሶች፥ በክህነት እንዲያገለግሉበት የተቀደሱትን የካህኑን የአሮን ልብሶችና የልጆቹን ልብሶች።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌሻ ሳኣን ኦደ ጎኤታናዉ ዳደቴዳ ማዮቱዋ፥ ቄሲ አሮነ ማይያ ጌሻ ማዩዋ አ ናናይ ቄሰተ ኪታ ኦደ ማይያ ማዩዋ መኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geeshsha Sa'aan ootsiidde go"etanaw dadetteedda mayotuwaa, k'eesii Aaroone mayiyaa geeshsha mayuwaa Aa naanay k'eesetetsaa kiitaa ootsiidde mayiyaa mayuwaa med'd'ino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | qeeseti dummasozan ooththishe may7anaas dadettida may7ota, qeese Aarooneynne iza nayti qeeseteththa ooso ooththishe may7iza may7ota ooththana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴቲ ዱማሶዛን ኦሼ ማይኣናስ ዳዴቲዳ ማይኦታ፥ ቄሴ ኣሮኔይኔ ኢዛ ናይቲ ቄሴቴ ኦሶ ኦሼ ማይኢዛ ማይኦታ ኦና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮንነ እያ ናይት ጌሻ በሳን ሀጋዝሸ ማአናዉ አሌቀትድ ኦሰትዳ ቦንቾ ማኦታ ኦ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaroninne iya nayti Geeshsha bessan haggaazishe ma7anaw alleeqetidi oosetida boncho ma7ota ootho” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመቅደሱ ውስጥ ለማገልገል የሚለበሱ የፈትል ልብሶችን ይኸውም የካህኑ የአሮንን የተቀደሱ ልብሶችንና ካህናት ሆነው ሲያገለግሉ የሚለብሷቸውን የወንዶች ልጆቹን ልብሶች ይሥሩ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህናቱ በተቀደሰው ስፍራ በሚያገለግሉበት ጊዜ የሚለብሱአቸው በጥበብ ያጌጡ ልብሶችን ይኸውም ለካህኑ ለአሮንና ለልጆቹ የተሠሩትን የተቀደሱ ልብሶች ይሥሩ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ኻህናት ኣብ መቕደስ ከገልግሉ እንተለዉ ዝለብስዎ ኣልባስ፥ ነቲ ካህን ኣሮን ዝለብሶ ቅዱስ ኣልባስን፥ ነቲ ደቁ ብኽህነት ከገልግሉ እንተለዉ ዝኽደንዎ ኣልባስን ይስርሑ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ መቕደስ ዜገልግሉ ኣልባስ ኣገልግሎት ቅዱሳት ኣልባስ ንኣሮን ካህንን ብኽህነት ዜገልግሉሉ ኣልባስ ደቁን ከኣ። |