Exodus 35:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ንብዘሎ ጉባኤ ደቂ እስራኤል ጸዊዑ ከምዚ በሎም፦ እዚ እግዚኣብሄር እዚ ኽትገብሩ ዝኣዘዞም ቃላት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች ማኅ​በር ሁሉ ሰብ​ስቦ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ታደ​ርጉ ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያለው ነገር ይህ ነው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም የእስራኤልን ልጆች ማኅበር ሁሉ ሰብስቦ እንዲህ አላቸው። ታደርጉ ዘንድ እግዚአብሔር ያዘዘው ቃል ይህ ነው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴ የእስራኤልን ልጆች ማኅበር ሁሉ ሰብስቦ እንዲህ አላቸው፦ “ጌታ እንድትፈጽሙት ያዘዘው ቃል ይህ ነው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ እስራኤልያ አሳ ሽቁዋ ኡባ ሺሺደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተንቱ ኦና ማላ፥ መና ጎዳይ አዛዜዳዌ ሀዋ:
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse Israa'eeliyaa asaa shiik'uwaa ubbaa shiishshiide hawaadan yaageedda; «Hinttenttu ootsana mala, Med'inaa Goday azazeeddawe hawaa:
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey Isra7eele asaa ubbaa shiishshidi, «Intte ooththana mala GODAY azazidayssi hayssafe kaalli dizayssa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባ ሺሺዲ፥ «ኢንቴ ኦና ማላ ጎዳይ ኣዛዚዳይሲ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ እስራኤለ አሳ ኡባ ፄግድ፥ “ህንተ ኦና መላ ጎዳይ ኪትዳባይ ሀይሳ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Isra7eele asaa ubbaa xeegidi, “Hinte oothana mela Goday kiittidabay haysa;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ የእስራኤልን ማኅበረ ሰብ ሁሉ ሰብስቦ እንዲህ አላቸው፤ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንድትፈጽሟቸው ያዘዛችሁ ነገሮች እነዚህ ናቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴ የእስራኤልን ሕዝብ በአንድነት ጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “ትፈጽሙት ዘንድ እግዚአብሔር የሰጣችሁ ትእዛዝ ይህ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ ንዅሉ ማሕበር ደቂ እስራኤል ኣኪቡ፥ ከምዙይ በሎም፦ “እቲ እግዚኣብሄር ክትገብርዎ ኢሉ ዝሃበኩም ትእዛዝ እዙይ እዩ፦
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ ንኹሉ ኣኼባ ደቂ እስራኤል ኣኪቡ፡ እቲ እግዚኣብሄር ኪግበር ዝኣዘዞ ነገር እዚ እዩ በሎም።