Exodus 34:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ጐይታይ፡ ሕጂ ኣብ ኣዒንትኻ ጸጋ እንተ ረኺበ፡ ጐይታይ ኣብ ማእከልና ይእቶ። ምኽንያቱ ድርቅና ዘለዎ ህዝቢ እዩ፤ ኣበሳናን ሓጢኣትናን ድማ ይቕረ በል፡ ከም ርስትኻ ድማ ውሰደና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አቤቱ በፊትህስ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆነ፥ ይህ ሕዝብ አንገተ ደንዳና ነውና ጌታዬ ከእኛ ጋር ይሂድ፤ ጠማማነታችንን፥ ኀጢአታችንንና በደላችንን ይቅር በለን፤ ለአንተም እንሆናለን” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤቱ በፊትህስ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆነ፥ ይህ አንገተ ደንዳና ሕዝብ ነውና ጌታዬ በመካከላችን ይሂድ፤ ጠማማነታችንንና ኃጢአታችንንም ይቅር በለን፥ ለርስትህም ተቀበለን አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም አለ፦ “ጌታ ሆይ በፊትህ ሞገስን አግኝቼ ከሆነ፥ ይህ አንገተ ደንዳና ሕዝብ ነውና እባክህን ጌታ በመካከላችን ይሂድ፤ በደላችንንና ኃጢአታችንን ይቅር በለን፥ ርስትህ አድርገህ ተቀበለን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አቤት ጎዳዉ፥ ኔን ታናን ናሸቴዳዋ ግዶፐ፥ ኑናና እትፐ ደንዳ። ሀዌ አሳይ ሞርጊ ሌፋቴዳዋ ግዶፐነ፥ ኑ ኢታተነ ኑ ናጋራ አቶ ያጋደ፥ ኑና ነ አሳ ኦ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Abeet Godaw, neeni taanan nashshetteedawaa gidooppe, nuunanna ittippe dendda. Hawe Asay morggii d'uleefatteeddawaa gidooppenne, nu iitatetsaanne nu nagaraa atto yaagaadde, nuuna ne asaa ootsa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Abeet Godoo! Neni tanan ufayettidaa gidikko ne nunara issife baana mala ta nena woossays. Hayssi asay wozina muume gidikkoka nu iitateththaanne nu nagaraa atto gaada nuna ne as histta» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣቤት ጎዶ! ኔኒ ታናን ኡፋዬቲዳ ጊዲኮ ኔ ኑናራ ኢሲፌ ባና ማላ ታ ኔና ዎሳይስ። ሃይሲ ኣሳይ ዎዚና ሙሜ ጊዲኮካ ኑ ኢታቴኔ ኑ ናጋራ ኣቶ ጋዳ ኑና ኔ ኣስ ሂስታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ዛሪድ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ ኔኒ ታናን ኡፋይትያባ ግድኮ፥ ኑራ እስፈ የ። ሀይስ አሳይ ስኦና አስ፤ ኑ ኢታተነ ኑ ናጋራ አቶ ያጋዳ፥ ኑና ነ አሰ ኦ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I zaaridi, “Abeeti Godaw, neeni tanan ufaytiyaba gidiko, nuura issife yedha. Haysi asay si7onna asi; nu iitatethaanne nu nagaraa atto yaagada, nuna ne ase ootha” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አቤቱ ጌታ (አዶናይ) ሆይ፤ በፊትህ ሞገስ አግኝቼ ከሆነ፣ ጌታ (አዶናይ) ከእኛ ጋር ይሂድ፤ ይህ ዐንገተ ደንዳና ሕዝብ ቢሆንም እንኳ፣ ክፋታችንንና ኀጢአታችንን ይቅር በል፤ እንደ ርስትህም አድርገህ ውሰደን።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህም አለ፦ “እግዚአብሔር ሆይ፥ በአንተ ዘንድ ሞገስን አግኝቼ ከሆነ ከእኛ ጋር አብረህ እንድትወጣ እለምንሃለሁ፤ ይህ ሕዝብ እልኸኛ ነው፤ ነገር ግን ኃጢአታችንንና ክፉ ሥራችንን ሁሉ ይቅር በል፤ የራስህ ሕዝብ አድርገህ ተቀበለን።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኦ ጐይታ! ኣብ ቅድሜኻ እንተ ደኣ ፀጋ ረኺበስ፥ በይዛኻ ንስኻ ምሳና ኺድ። እዝ ህዝቢ እዙይ ተሪር ክሳድ እኳ እንተ ኾነ፥ ዓመፃናን ሓጢኣትናን ይቕረ በለልና፤ ርስትኻ ጌርካ ኸዓ ተቐበለና” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እሞ በለ፡ ጐይታይ፡ እዚ ህዝቢዚ እዚ ተሪር ክሳድ ህዝቢ እዩ እሞ፡ ዓመጽናን ሓጢኣትናን ይቕረ ኽትብለልና፡ ርስትኻ ጌርካውን ክትቅበለናስ፡ ኣብ ዓይንኻ እንተ ደኣ ጸጋ ረኺበ፡ በጃኻ ጐይታይ ኣብ ማእከልና ይኺድ። |