Exodus 34:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ጐይታይ፡ ሕጂ ኣብ ኣዒንትኻ ጸጋ እንተ ረኺበ፡ ጐይታይ ኣብ ማእከልና ይእቶ። ምኽንያቱ ድርቅና ዘለዎ ህዝቢ እዩ፤ ኣበሳናን ሓጢኣትናን ድማ ይቕረ በል፡ ከም ርስትኻ ድማ ውሰደና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አቤቱ በፊ​ት​ህስ ሞገ​ስን አግ​ኝቼ እንደ ሆነ፥ ይህ ሕዝብ አን​ገተ ደን​ዳና ነውና ጌታዬ ከእኛ ጋር ይሂድ፤ ጠማ​ማ​ነ​ታ​ች​ንን፥ ኀጢ​አ​ታ​ች​ን​ንና በደ​ላ​ች​ንን ይቅር በለን፤ ለአ​ን​ተም እን​ሆ​ና​ለን” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ በፊትህስ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆነ፥ ይህ አንገተ ደንዳና ሕዝብ ነውና ጌታዬ በመካከላችን ይሂድ፤ ጠማማነታችንንና ኃጢአታችንንም ይቅር በለን፥ ለርስትህም ተቀበለን አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም አለ፦ “ጌታ ሆይ በፊትህ ሞገስን አግኝቼ ከሆነ፥ ይህ አንገተ ደንዳና ሕዝብ ነውና እባክህን ጌታ በመካከላችን ይሂድ፤ በደላችንንና ኃጢአታችንን ይቅር በለን፥ ርስትህ አድርገህ ተቀበለን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አቤት ጎዳዉ፥ ኔን ታናን ናሸቴዳዋ ግዶፐ፥ ኑናና እትፐ ደንዳ። ሀዌ አሳይ ሞርጊ ሌፋቴዳዋ ግዶፐነ፥ ኑ ኢታተነ ኑ ናጋራ አቶ ያጋደ፥ ኑና ነ አሳ ኦ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Abeet Godaw, neeni taanan nashshetteedawaa gidooppe, nuunanna ittippe dendda. Hawe Asay morggii d'uleefatteeddawaa gidooppenne, nu iitatetsaanne nu nagaraa atto yaagaadde, nuuna ne asaa ootsa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Abeet Godoo! Neni tanan ufayettidaa gidikko ne nunara issife baana mala ta nena woossays. Hayssi asay wozina muume gidikkoka nu iitateththaanne nu nagaraa atto gaada nuna ne as histta» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣቤት ጎዶ! ኔኒ ታናን ኡፋዬቲዳ ጊዲኮ ኔ ኑናራ ኢሲፌ ባና ማላ ታ ኔና ዎሳይስ። ሃይሲ ኣሳይ ዎዚና ሙሜ ጊዲኮካ ኑ ኢታቴኔ ኑ ናጋራ ኣቶ ጋዳ ኑና ኔ ኣስ ሂስታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ዛሪድ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ ኔኒ ታናን ኡፋይትያባ ግድኮ፥ ኑራ እስፈ የ። ሀይስ አሳይ ስኦና አስ፤ ኑ ኢታተነ ኑ ናጋራ አቶ ያጋዳ፥ ኑና ነ አሰ ኦ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I zaaridi, “Abeeti Godaw, neeni tanan ufaytiyaba gidiko, nuura issife yedha. Haysi asay si7onna asi; nu iitatethaanne nu nagaraa atto yaagada, nuna ne ase ootha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አቤቱ ጌታ (አዶናይ) ሆይ፤ በፊትህ ሞገስ አግኝቼ ከሆነ፣ ጌታ (አዶናይ) ከእኛ ጋር ይሂድ፤ ይህ ዐንገተ ደንዳና ሕዝብ ቢሆንም እንኳ፣ ክፋታችንንና ኀጢአታችንን ይቅር በል፤ እንደ ርስትህም አድርገህ ውሰደን።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህም አለ፦ “እግዚአብሔር ሆይ፥ በአንተ ዘንድ ሞገስን አግኝቼ ከሆነ ከእኛ ጋር አብረህ እንድትወጣ እለምንሃለሁ፤ ይህ ሕዝብ እልኸኛ ነው፤ ነገር ግን ኃጢአታችንንና ክፉ ሥራችንን ሁሉ ይቅር በል፤ የራስህ ሕዝብ አድርገህ ተቀበለን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኦ ጐይታ! ኣብ ቅድሜኻ እንተ ደኣ ፀጋ ረኺበስ፥ በይዛኻ ንስኻ ምሳና ኺድ። እዝ ህዝቢ እዙይ ተሪር ክሳድ እኳ እንተ ኾነ፥ ዓመፃናን ሓጢኣትናን ይቕረ በለልና፤ ርስትኻ ጌርካ ኸዓ ተቐበለና” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 እሞ በለ፡ ጐይታይ፡ እዚ ህዝቢዚ እዚ ተሪር ክሳድ ህዝቢ እዩ እሞ፡ ዓመጽናን ሓጢኣትናን ይቕረ ኽትብለልና፡ ርስትኻ ጌርካውን ክትቅበለናስ፡ ኣብ ዓይንኻ እንተ ደኣ ጸጋ ረኺበ፡ በጃኻ ጐይታይ ኣብ ማእከልና ይኺድ።