Exodus 34:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምሕረት ንኣሽሓት ሓልዉ፡ ኣበሳን በደልን ሓጢኣትን ይቕረ በሉ፡ ንበደለኛውን ከቶ ኣይከጽርን እዩ። ንኣበሳ ኣቦታት ኣብ ልዕሊ ውሉድን ኣብ ልዕሊ ደቂ ውሉድን፡ ኣብ ሳልሳይን ኣብ ራብዓይን ወለዶ ዝበጽሖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለብዙ ሺህ ጽድቅን የሚጠብቅ፥ ቸርነትን የሚያደርግ፥ አበሳንና መተላለፍን፥ ኀጢአትንም ይቅር የሚል፥ በደለኛውንም ከቶ የማያነጻ፥ የአባቶችንም ኀጢአት በልጆች፥ እስከ ሦስትና እስከ አራት ትውልድም በልጅ ልጆች የሚያመጣ አምላክ ነው” ሲል አወጀ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስከ ሺህ ትውልድም ቸርነትን የሚጠብቅ፥ አበሳንና መተላለፍን ኃጢአትንም ይቅር የሚል፥ በደለኛውንም ከቶ የማያነጻ፥ የአባቶችንም ኃጢአት በልጆች እስከ ሦስትና እስከ አራት ትውልድም በልጅ ልጆች የሚያመጣ አምላክ ነው ሲል አወጀ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፅኑ ፍቅሩን እስከ ሺህ ትውልድ የሚጠብቅ፥ አበሳን፥ መተላለፍንና ኃጢአትን ይቅር የሚል፥ በደለኛውን ከቶ የማያነጻ፥ የአባቶችን ኃጢአት በልጆችና በልጅ ልጆች ላይ እስከ ሦስትና እስከ አራት ትውልድ የሚያመጣ አምላክ ነው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ታ አገና ሲቁዋ ሻአቶ ናግያዋ፤ ኢታተ፥ ማካላነ ናጋራ አቶ ያግያዋ። ግዶፐካ፥ ባይዞዋ ሙረናን አገናዋ፤ አዎቱዋ ናጋራ ድራዉ ናናነ ናናቱዋ ናና፥ ሄዘን የለታነ ኦይደን የለታ ጋካናዉ ሙርያዋ” ያጊደ አዋዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani ta aggena siik'uwaa sha"atoo naagiyaawaa; iitatetsaa, makkalaanne nagaraa atto yaagiyaawaa. Gidooppekka, bayzzowaa murenan aggenawaa; aawotuwaa nagaraa diraw naanaanne naanatuwaa naanaa, heezzentso yeletaanne oyddentso yeletaa gakkanaw muriyaawaa» yaagiide awaayeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani ta mernaa siiqoza shii yelet gakkanaas naagays; iitateth, makkallanne nagara atto gays. Gidikkoka moorizaade qaxxayontta aggike; aawata nagara gishshas naytanne nayta nayta, heedzdzanththo yeletanne oydanththo yeleta gakkanaas qaxxayays» gi awajjishe aadhdhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ታ ሜርና ሲቆዛ ሺ ዬሌታ ጋካናስ ናጋይስ፤ ኢታቴ፥ ማካላኔ ናጋራ ኣቶ ጋይስ። ጊዲኮካ ሞሪዛዴ ቃጻዮንታ ኣጊኬ፤ ኣዋታ ናጋራ ጊሻስ ናይታኔ ናይታ ናይታ፥ ሄን ዬሌታኔ ኦይዳን ዬሌታ ጋካናስ ቃጻያይስ» ጊ ኣዋጂሼ ኣዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ፥ ታ አሳስ ገልያ ቃላ ሙኩሉ የለተ ጋካናዉ ናገይሳነ ኢታተ፥ ማካላነ ናጋራ አቶ ገይሳ። ሽን ሄንነ ኦይዳን የለተ ጋካናዉ አዋታ ናጋራ ግሾ ናይታ ሴሮና አግከ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani, ta asaas geliya qaala mukulu yeletethi gakanaw naageysanne iitatethaa, makallanne nagaraa atto geysa. Shin heedzanthonne oyddantho yeletethi gakanaw aawata nagara gisho nayta seeronna aggike” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፍቅርን ለሺዎች የሚጠብቅ፣ ክፋትን፣ ዐመፅንና ኀጢአትን ይቅር የሚል፣ በደለኛውን ግን ሳይቀጣ ዝም ብሎ አይተውም፤ በአባቶች ኀጢአት ልጆችን የልጅ ልጆቻቸውን እስከ ሦስትና አራት ትውልድ ይቀጣል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዘለዓለማዊ ፍቅሬንም እስከ ብዙ ሺህ ትውልድ እጠብቃለሁ፤ በደልን መተላለፍንና ኃጢአትን ሁሉ ይቅር እላለሁ፤ ነገር ግን እስከ ሦስትና አራት ትውልድ ድረስ ስለ ወላጆቻቸው ኃጢአት ከመቅጣት አልገታም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክሳዕ ሽሕ ትውልዲ ሕያዋይነቱ ዝሕሉ፥ ዓመፅን ምጥሓስን ሓጢኣትን ይቕረ ዝብል፥ ንበዳሊ ግና ኸም ንፁህ ዘይርኢ፥ ሓጢኣት ኣቦታት ኣብ ደቅን ኣብ ደቂ ደቅን ክሳዕ ሳልሳይን ራብዓይን ትውልዲ ዝቐፅዕ” እናበለ ኣወጀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ክሳዕ ሽሕ ወለዶ ጸጋ ዚሕሉ፡ ዓመጽን ምትሕልላፍን ሓጢኣትን ይቕረ ዚብል፡ ግናኸ ንበዳሊ ኸም ንጹህ ዝይርኢ፡ ሓቲኣኣት ኣቦታት ደኣ ኣብ ደቅን ኣብ ደቂደቅን ክሳዕ ሳልሳይ ክሳዕ ራብዓይ ወለዶ ዚቐጽዕ። |