Exodus 34:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምሕረት ንኣሽሓት ሓልዉ፡ ኣበሳን በደልን ሓጢኣትን ይቕረ በሉ፡ ንበደለኛውን ከቶ ኣይከጽርን እዩ። ንኣበሳ ኣቦታት ኣብ ልዕሊ ውሉድን ኣብ ልዕሊ ደቂ ውሉድን፡ ኣብ ሳልሳይን ኣብ ራብዓይን ወለዶ ዝበጽሖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለብዙ ሺህ ጽድ​ቅን የሚ​ጠ​ብቅ፥ ቸር​ነ​ትን የሚ​ያ​ደ​ርግ፥ አበ​ሳ​ንና መተ​ላ​ለ​ፍን፥ ኀጢ​አ​ት​ንም ይቅር የሚል፥ በደ​ለ​ኛ​ው​ንም ከቶ የማ​ያ​ነጻ፥ የአ​ባ​ቶ​ች​ንም ኀጢ​አት በል​ጆች፥ እስከ ሦስ​ትና እስከ አራት ትው​ል​ድም በልጅ ልጆች የሚ​ያ​መጣ አም​ላክ ነው” ሲል አወጀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስከ ሺህ ትውልድም ቸርነትን የሚጠብቅ፥ አበሳንና መተላለፍን ኃጢአትንም ይቅር የሚል፥ በደለኛውንም ከቶ የማያነጻ፥ የአባቶችንም ኃጢአት በልጆች እስከ ሦስትና እስከ አራት ትውልድም በልጅ ልጆች የሚያመጣ አምላክ ነው ሲል አወጀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፅኑ ፍቅሩን እስከ ሺህ ትውልድ የሚጠብቅ፥ አበሳን፥ መተላለፍንና ኃጢአትን ይቅር የሚል፥ በደለኛውን ከቶ የማያነጻ፥ የአባቶችን ኃጢአት በልጆችና በልጅ ልጆች ላይ እስከ ሦስትና እስከ አራት ትውልድ የሚያመጣ አምላክ ነው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ታ አገና ሲቁዋ ሻአቶ ናግያዋ፤ ኢታተ፥ ማካላነ ናጋራ አቶ ያግያዋ። ግዶፐካ፥ ባይዞዋ ሙረናን አገናዋ፤ አዎቱዋ ናጋራ ድራዉ ናናነ ናናቱዋ ናና፥ ሄዘን የለታነ ኦይደን የለታ ጋካናዉ ሙርያዋ” ያጊደ አዋዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani ta aggena siik'uwaa sha"atoo naagiyaawaa; iitatetsaa, makkalaanne nagaraa atto yaagiyaawaa. Gidooppekka, bayzzowaa murenan aggenawaa; aawotuwaa nagaraa diraw naanaanne naanatuwaa naanaa, heezzentso yeletaanne oyddentso yeletaa gakkanaw muriyaawaa» yaagiide awaayeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani ta mernaa siiqoza shii yelet gakkanaas naagays; iitateth, makkallanne nagara atto gays. Gidikkoka moorizaade qaxxayontta aggike; aawata nagara gishshas naytanne nayta nayta, heedzdzanththo yeletanne oydanththo yeleta gakkanaas qaxxayays» gi awajjishe aadhdhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ታ ሜርና ሲቆዛ ሺ ዬሌታ ጋካናስ ናጋይስ፤ ኢታቴ፥ ማካላኔ ናጋራ ኣቶ ጋይስ። ጊዲኮካ ሞሪዛዴ ቃጻዮንታ ኣጊኬ፤ ኣዋታ ናጋራ ጊሻስ ናይታኔ ናይታ ናይታ፥ ሄን ዬሌታኔ ኦይዳን ዬሌታ ጋካናስ ቃጻያይስ» ጊ ኣዋጂሼ ኣዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ፥ ታ አሳስ ገልያ ቃላ ሙኩሉ የለተ ጋካናዉ ናገይሳነ ኢታተ፥ ማካላነ ናጋራ አቶ ገይሳ። ሽን ሄንነ ኦይዳን የለተ ጋካናዉ አዋታ ናጋራ ግሾ ናይታ ሴሮና አግከ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani, ta asaas geliya qaala mukulu yeletethi gakanaw naageysanne iitatethaa, makallanne nagaraa atto geysa. Shin heedzanthonne oyddantho yeletethi gakanaw aawata nagara gisho nayta seeronna aggike” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፍቅርን ለሺዎች የሚጠብቅ፣ ክፋትን፣ ዐመፅንና ኀጢአትን ይቅር የሚል፣ በደለኛውን ግን ሳይቀጣ ዝም ብሎ አይተውም፤ በአባቶች ኀጢአት ልጆችን የልጅ ልጆቻቸውን እስከ ሦስትና አራት ትውልድ ይቀጣል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዘለዓለማዊ ፍቅሬንም እስከ ብዙ ሺህ ትውልድ እጠብቃለሁ፤ በደልን መተላለፍንና ኃጢአትን ሁሉ ይቅር እላለሁ፤ ነገር ግን እስከ ሦስትና አራት ትውልድ ድረስ ስለ ወላጆቻቸው ኃጢአት ከመቅጣት አልገታም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክሳዕ ሽሕ ትውልዲ ሕያዋይነቱ ዝሕሉ፥ ዓመፅን ምጥሓስን ሓጢኣትን ይቕረ ዝብል፥ ንበዳሊ ግና ኸም ንፁህ ዘይርኢ፥ ሓጢኣት ኣቦታት ኣብ ደቅን ኣብ ደቂ ደቅን ክሳዕ ሳልሳይን ራብዓይን ትውልዲ ዝቐፅዕ” እናበለ ኣወጀ።
Amharic Tigrinya 2011 ክሳዕ ሽሕ ወለዶ ጸጋ ዚሕሉ፡ ዓመጽን ምትሕልላፍን ሓጢኣትን ይቕረ ዚብል፡ ግናኸ ንበዳሊ ኸም ንጹህ ዝይርኢ፡ ሓቲኣኣት ኣቦታት ደኣ ኣብ ደቅን ኣብ ደቂደቅን ክሳዕ ሳልሳይ ክሳዕ ራብዓይ ወለዶ ዚቐጽዕ።