Exodus 34:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ቀዳማይ ክልተ ጽላት እምኒ ቈረጸ። ሙሴ ድማ ንግሆ ንግሆ ተንሲኡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ናብ ደብረ ሲና ደየበ፡ ነተን ክልተ ጽላት እምኒ ድማ ኣብ ኢዱ ሒዙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም እንደ ፊተ​ኞቹ አድ​ርጎ ሁለት የድ​ን​ጋይ ጽላት ቀረጸ፤ ሁለ​ቱ​ንም የድ​ን​ጋይ ጽላት በእጁ ወሰደ፤ በነ​ጋ​ውም ማልዶ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳ​ዘ​ዘው ወደ ሲና ተራራ ወጣ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም እንደ ፊተኞቹ አድርጎ ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጠረበ፤ በነጋውም ማልዶ እግዚአብሔር እንዳዘዘው ወደ ሲና ተራራ ወጣ፥ ሁለቱንም የድንጋይ ጽላቶች በእጁ ወሰደ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም እንደ ፊተኞቹ አድርጐ ሁለት የድንጋይ ጽላቶችን ጠረበ፤ በማግስቱም ማልዶ ጌታ እንዳዘዘው ሁለቱንም የድንጋይ ጽላቶች በእጁ ይዞ ወደ ሲና ተራራ ወጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ሙሴ ኮይሮ ሹቻቱዋ ማላትያ ላኡ ሹቻቱዋ ማሲደ መና ጎዳይ አዛዜዳዋዳን፥ ሹቻቱዋ ባረ ኩሽያን ኦይቂደ፥ ዎንታ ጉራና ፑደ ሲና ደርያ ከሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Muse koyro shuchchatuwaa malatiyaa laa"u shuchchatuwaa massiide Med'inaa Goday azazeeddawaadan, shuchchatuwaa bare kushiyaan oyk'k'iide, wontta guuraanna pude Siinaa Deriyaa keseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Musey koyro shuchchata misatiza nam7u shuchchata massidi GODAY azazida mala, shuchchata ba kushen oykki ekkidi, maalado wonttara pude Siina zumaa bolla kezides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሙሴይ ኮይሮ ሹቻታ ሚሳቲዛ ናምኡ ሹቻታ ማሲዲ ጎዳይ ኣዛዚዳ ማላ፥ ሹቻታ ባ ኩሼን ኦይኪ ኤኪዲ፥ ማላዶ ዎንታራ ፑዴ ሲና ዙማ ቦላ ኬዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ሙሰይ ኮይሮ ሹቻታ ዳንያ ናምኡ ሹቻታ ማስድ፥ ጎዳይ ኪትዳይሳዳ፥ ሹቻታ ኦይክድ ዎንታ ጉራ ሲና ዙማ ቦላ ከይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Musey koyro shuchata daaniya nam7u shuchata massidi, Goday kiitidaysada, shuchata oykidi wonta guura Siina zuma bola keyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሙሴ እንደ መጀመሪያዎቹ ያሉ ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጠርቦ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዳዘዘው በማለዳ ወደ ሲና ተራራ ወጣ፤ ሁለቱን የድንጋይ ጽላቶችም በእጆቹ ያዘ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ሙሴ ሁለት የድንጋይ ጽላቶችን ልክ እንደ ፊተኞቹ ቀረጸ፤ በማግስቱም ጠዋት በማለዳ ተነሥቶ ልክ እግዚአብሔር እንዳዘዘው ጽላቶቹን ይዞ ወደ ሲና ተራራ ወጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ኸዓ ኸምተን ቀዳሞት ዝበላ ኽልተ ፅላት እምኒ ፀረበ። ንፅባሒቱ ድማ ኣንጊሁ ተስአ፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞውን፥ ንኽልቲአን ፅላት እምኒ ኣብ ኢዱ ሒዙ፥ ናብ እምባ ሲና ደየበ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምተን ቀዳሞት ዝበላ ኽልተ ጽላት እምኒ ኸኣ ጸረበ። ንጽብሔቱ ኸኣ ሙሴ ኣንጊሁ ተንስኤ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ድማ፡ ንኽልቲኤን ጽላት እምኒ ኣብ ኢዱ ሒዙ፡ ናብ ከረን ሲና ደየበ።