Exodus 34:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ቀዳማይ ክልተ ጽላት እምኒ ቈረጸ። ሙሴ ድማ ንግሆ ንግሆ ተንሲኡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ናብ ደብረ ሲና ደየበ፡ ነተን ክልተ ጽላት እምኒ ድማ ኣብ ኢዱ ሒዙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም እንደ ፊተኞቹ አድርጎ ሁለት የድንጋይ ጽላት ቀረጸ፤ ሁለቱንም የድንጋይ ጽላት በእጁ ወሰደ፤ በነጋውም ማልዶ እግዚአብሔር እንዳዘዘው ወደ ሲና ተራራ ወጣ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም እንደ ፊተኞቹ አድርጎ ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጠረበ፤ በነጋውም ማልዶ እግዚአብሔር እንዳዘዘው ወደ ሲና ተራራ ወጣ፥ ሁለቱንም የድንጋይ ጽላቶች በእጁ ወሰደ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም እንደ ፊተኞቹ አድርጐ ሁለት የድንጋይ ጽላቶችን ጠረበ፤ በማግስቱም ማልዶ ጌታ እንዳዘዘው ሁለቱንም የድንጋይ ጽላቶች በእጁ ይዞ ወደ ሲና ተራራ ወጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ሙሴ ኮይሮ ሹቻቱዋ ማላትያ ላኡ ሹቻቱዋ ማሲደ መና ጎዳይ አዛዜዳዋዳን፥ ሹቻቱዋ ባረ ኩሽያን ኦይቂደ፥ ዎንታ ጉራና ፑደ ሲና ደርያ ከሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Muse koyro shuchchatuwaa malatiyaa laa"u shuchchatuwaa massiide Med'inaa Goday azazeeddawaadan, shuchchatuwaa bare kushiyaan oyk'k'iide, wontta guuraanna pude Siinaa Deriyaa keseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Musey koyro shuchchata misatiza nam7u shuchchata massidi GODAY azazida mala, shuchchata ba kushen oykki ekkidi, maalado wonttara pude Siina zumaa bolla kezides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሙሴይ ኮይሮ ሹቻታ ሚሳቲዛ ናምኡ ሹቻታ ማሲዲ ጎዳይ ኣዛዚዳ ማላ፥ ሹቻታ ባ ኩሼን ኦይኪ ኤኪዲ፥ ማላዶ ዎንታራ ፑዴ ሲና ዙማ ቦላ ኬዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ሙሰይ ኮይሮ ሹቻታ ዳንያ ናምኡ ሹቻታ ማስድ፥ ጎዳይ ኪትዳይሳዳ፥ ሹቻታ ኦይክድ ዎንታ ጉራ ሲና ዙማ ቦላ ከይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Musey koyro shuchata daaniya nam7u shuchata massidi, Goday kiitidaysada, shuchata oykidi wonta guura Siina zuma bola keyis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሙሴ እንደ መጀመሪያዎቹ ያሉ ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጠርቦ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዳዘዘው በማለዳ ወደ ሲና ተራራ ወጣ፤ ሁለቱን የድንጋይ ጽላቶችም በእጆቹ ያዘ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ሙሴ ሁለት የድንጋይ ጽላቶችን ልክ እንደ ፊተኞቹ ቀረጸ፤ በማግስቱም ጠዋት በማለዳ ተነሥቶ ልክ እግዚአብሔር እንዳዘዘው ጽላቶቹን ይዞ ወደ ሲና ተራራ ወጣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ኸዓ ኸምተን ቀዳሞት ዝበላ ኽልተ ፅላት እምኒ ፀረበ። ንፅባሒቱ ድማ ኣንጊሁ ተስአ፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞውን፥ ንኽልቲአን ፅላት እምኒ ኣብ ኢዱ ሒዙ፥ ናብ እምባ ሲና ደየበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምተን ቀዳሞት ዝበላ ኽልተ ጽላት እምኒ ኸኣ ጸረበ። ንጽብሔቱ ኸኣ ሙሴ ኣንጊሁ ተንስኤ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ድማ፡ ንኽልቲኤን ጽላት እምኒ ኣብ ኢዱ ሒዙ፡ ናብ ከረን ሲና ደየበ። |