Exodus 34:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሮንን ኵሎም ደቂ እስራኤልን ንሙሴ ምስ ረኣይዎ፡ ቈርበት ገጹ በርሀ። ክቐርብዎ ድማ ፈሪሖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሮንና የእስራኤልም ልጆች ሁሉ እነሆ፥ ፊቱ እንዳንጸባረቀ ሙሴን በአዩ ጊዜ፥ ወደ እርሱ ለመቅረብ ፈሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሮንና የእስራኤልም ልጆች ሁሉ ሙሴን ባዩ ጊዜ፥ እነሆ የፊቱ ቁርበት አንጸባረቀ፤ ወደ እርሱም ይቀርቡ ዘንድ ፈሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሮንና የእስራኤል ልጆች ሁሉ ሙሴን ባዩ ጊዜ፥ እነሆ ፊቱ ያንጸባርቅ ነበር፥ ወደ እርሱ ለመቅረብ ፈሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮነነ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ሙሳ ጼሊደ፥ አ ሶምኢ ጶልያዋ በኤድኖ፤ ኡንቱንቱ አኮ ሺቃናዉ ያዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aaroonenne Israa'eeliyaa Asay ubbay Musa s'eeliide, Aa som"ii p'ooliyaawaa be'eeddino; Unttunttu aakko shiik'anaw yayyeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aarooneynne Isra7eele asay wuri Muse xeellidi iza ayfesoy xolqizayssa be7idi izakko shiiqanaas babbida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሮኔይኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ዉሪ ሙሴ ጼሊዲ ኢዛ ኣይፌሶይ ጾልቂዛይሳ ቤኢዲ ኢዛኮ ሺቃናስ ባቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮንነ እስራኤለ አሳ ኡባይ ሙሰ ፄልድ፥ እያ ሶምኦይ ጶለይሳ በእድ፥ እያኮ ሺቃናዉ ያይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaroninne Isra7eele asa ubbay Muse xeellidi, iya som7oy phooleysa be7idi, iyako shiiqanaw yayyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሮንና እስራኤላውያን ሁሉ ሙሴን ባዩት ጊዜ ፊቱ ያበራ ነበር፤ ወደ እርሱ ለመቅረብም ፈርተው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሮንና ሕዝቡ ሁሉ ሙሴን ባዩ ጊዜ ፊቱ እንደሚያበራ ተመልክተው ወደ እርሱ ለመቅረብ ፈሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሮንን ኵሎም ደቂ እስራኤልን ንሙሴ ምስ ረአዩ፥ እንሆ ገፁ የንፀባርቕ ነበረ እሞ፥ ናብኡ ንምቕራብ ፈርሑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሮንን ኩሎም ደቂ እስራኤልን ንሙሴ ምስ ረአዩ፡ እንሆ ቖርበት ገጹ የንጸብርቕ ነበረ እሞ፡ ናብኡ ንምቕራብ ፈርሁ። |