Exodus 34:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ክልተ ጽላት ምስክር ኣብ ኢድ ሙሴ ሒዙ ካብ ከረን ሲና ምስ ወረደ፡ ካብቲ ከረን ምስ ወረደ፡ ሙሴ ምስኡ እናተዛረበ ቈርበት ገጹ ከም ዚበርህ ኣይፈለጠን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ ሙሴ ከሲና ተራራ በወ​ረደ ጊዜ ሁለቱ ጽላት በሙሴ እጅ ነበሩ፤ ሙሴም ከተ​ራ​ራው በወ​ረደ ጊዜ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጋር ሲነ​ጋ​ገር ፊቱ እን​ዳ​ን​ጸ​ባ​ረቀ አላ​ወ​ቀም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ ሙሴ ከሲና ተራራ በወረደ ጊዜ ሁለቱ የምስክር ጽላቶች በሙሴ እጅ ነበሩ፤ ሙሴም ከተራራው በወረደ ጊዜ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ስለ ተነጋገረ የፊቱ ቁርበት እንዳንጸባረቀ አላወቀም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴ ከሲና ተራራ በሚወርድበት ጊዜ እንዲህ ሆነ፥ ሁለቱ የምስክር ጽላቶች ከተራራው በሚወርድበት ጊዜ በሙሴ እጅ ነበሩ፤ ሙሴ ከእግዚአብሔር ጋር ስለ ተነጋገረ ፊቱ እንዳንጸባረቀ አላወቀም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ጾሳና ሃሳዪደ ጋምኤዳ ድራዉ፥ ሄ ላኡ ማርካተ ሹቻቱዋ እ ባረ ኩሽያን ኦይቂደ ሲና ደርያፐ ዱገ ዎዳ ዎደ፥ አ ሶምኢ ፖኤዳ፤ ሽን እ ሄዋ ኤርቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse S'oossanna haasayiide gam"eedda diraw, he laa"u markkatetsaa shuchchatuwaa I bare kushiyaan oyk'k'iide Siinaa Deriyaappe duge wod'd'eedda wode, Aa som"ii poo'eedda; shin I hewaa eribeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey nam7u masettida shuchchata ba kushen oykkidi Siina zumaappe duge wodhdhida wode, izi GODAARA haasayshe gam7ida gishshas iza ayfesoy xolqides; gido attiin izi hessa eribeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ናምኡ ማሴቲዳ ሹቻታ ባ ኩሼን ኦይኪዲ ሲና ዙማፔ ዱጌ ዎዳ ዎዴ፥ ኢዚ ጎዳራ ሃሳይሼ ጋምኢዳ ጊሻስ ኢዛ ኣይፌሶይ ጾልቂዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ሄሳ ኤሪቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ጎዳራ ኦደትሸ ጋምእድ፥ ታሙ ኪታታ ኦይክዳ ናምኡ ሎቸ ሹቻታ ኤክድ ሲና ዙማፐ ዎያ ዎደ እያ ሶምኦይ ጶሌስ፥ ሽን እ ሄሳ ኤርቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Godaara odetishe gam7idi, tammu kiitata oykida nam7u loche shuchata ekidi Siina Zumaape wodhiya wode iya som7oy phoolees, shin I hessa eribeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ ሁለቱን የምስክር ጽላቶች በእጆቹ ይዞ ከሲና ተራራ በወረደ ጊዜ ከእግዚአብሔር (ያህዌ) ጋር ከመነጋገሩ የተነሣ ፊቱ እንደሚያበራ አላወቀም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴ ከእግዚአብሔር ጋር ሲነጋገር ቈይቶ ስለ ነበር፥ ዐሥሩ ትእዛዞች የተጻፉባቸውን ሁለቱን የምስክር ጽላቶች ይዞ ከሲና ተራራ በወረደ ጊዜ ፊቱ አበራ፤ ለእርሱ ግን ይህ ሁሉ አይታወቀውም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ ኾነ፦ ሙሴ ነተን ክልተ ፅላት ኪዳን ሒዙ፥ ካብ እምባ ሲና ኽወርድ እንተሎ፥ ምስ እግዚኣብሄር ብምዝራቡ፥ ገፁ ኸም ዘንፀባረቐ ኣይፈለጠን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸኣ፡ ሙሴ ኻብ ከረን ሲና ኺወርድ ከሎ፡ በቲ ኸረን ምውራዱ እንተ ክልተ ጽላት ምስክር ኣብ ኢድ ሙሴ ነበራ፡ ምሴ ምስ እግዚኣቤር ብምዝራቡ ኣቲ ቖርበት ገጹ ኸም ዘንጸብረቐ ኣይፈለጠን ነበረ።