Exodus 34:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፦ ከከም ትሕዝቶ እዚ ቓላት እዚ ምሳኻን ምስ እስራኤልን ቃል ኪዳን ኣትየ ስለ ዘለኹ፡ እዚ ቓላት እዚ ጽሓፈልካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን፥ “በእ​ነ​ዚህ ቃሎች ከአ​ን​ተና ከእ​ስ​ራ​ኤል ጋር ቃል ኪዳን አድ​ር​ጌ​አ​ለ​ሁና እነ​ዚ​ህን ቃሎች ጻፍ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን። በእነዚህ ቃሎች መጠን ከአንተና ከእስራኤል ጋር ቃል ኪዳን አድርጌአለሁና እነዚህን ቃሎች ጻፍ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴን፦ “በእነዚህ ቃሎች መጠን ከአንተና ከእስራኤል ጋር ቃል ኪዳን አድርጌአለሁና እነዚህን ቃሎች ጻፍ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ታን ኔናናነ እስራኤልያ አሳና ቃላ ጫቁዋ ገልያዌ ሀ ቃላቱ ግያ ማራና ግድያ ድራዉ፥ ሀ ቃላቱዋ ጻፋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Musa, «Taani neenananne Israa'eeliyaa asaana k'aalaa c'aak'uwaa geliyaawe ha k'aalatuu giyaa maarana gidiyaa diraw, ha k'aalatuwaa s'aafa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muses, «Tani nenaranne Isra7eele asaara caaqo caaqettizay ha qaalati giza mala gidida gishshas ha qaalata xaafa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴስ፥ «ታኒ ኔናራኔ ኢስራኤሌ ኣሳራ ጫቆ ጫቄቲዛይ ሃ ቃላቲ ጊዛ ማላ ጊዲዳ ጊሻስ ሃ ቃላታ ጻፋ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ታኒ ኔራነ እስራኤለ አሳራ ጫቆ ገለይ ሀ ቃላታን ግድያ ግሾ፥ ሀ ቃላታ ፃፋ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Museko, “Taani neeranne Isra7eele asaara caaqo geley ha qaalatan gidiya gisho, ha qaalata xaafa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “እነዚህን ቃሎች ጻፋቸው፤ በእነዚህ ቃሎች መሠረት ከአንተና ከእስራኤል ጋር ቃል ኪዳን አድርጌአለሁና” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሙሴን፦ “ከአንተም ሆነ ከእስራኤል ሕዝብ ጋር ቃል ኪዳን የምገባው በዚህ ቃል መሠረት ስለ ሆነ ይህን ቃል በመጽሐፍ ጻፈው” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፥ “በዝ ቓል እዙይ ምሳኻን ምስ እስራኤልን ኪዳን ኣትየ እየ እሞ፥ ነዝ ቓል እዙይ ፀሓፎ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ በዚ ቓላት እዚ ምሳኻን ምስ እስራኤልን ኪዳን እተየ እየ፡ እሞ፡ እዚ ቓላት እዚ ንኣኻ ጽሓፎ፡ በሎ።