Exodus 34:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሎም ደቅኻ ኣብ ዓመት ሰለስተ ሳዕ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ኣምላኽ እስራኤል ኪቐርቡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወንድ ልጅህ ሁሉ በእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት በዓ​መት ሦስት ጊዜ ይታይ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአንተ ዘንድ ያለው ወንድ ሁሉ በእስራኤል አምላክ በጌታ በእግዚአብሔር ፊት በዓመት ሦስት ጊዜ ይታይ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአንተ ዘንድ ያለው ወንድ ሁሉ በእስራኤል አምላክ በጌታ በእግዚአብሔር ፊት በዓመት ሦስት ጊዜ ይቅረብ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላይን ሄዙ ገደ እስራኤልያ አቱማ አሳይ ኡባይ ኡባ ሞድያ ጾሳ፥ እስራኤልያ መና ጎዳ ስንን ቤትኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laytsaan heezzu gede Israa'eeliyaa attuma Asay ubbay Ubbaa Mooddiyaa S'oossaa, Israa'eeliyaa Med'inaa Godaa sintsan beetino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele attuma asay wuri GODAA Ubbaa Haariza Isra7eele Xoossaa sinththan layththan heedzdzuto beettetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣቱማ ኣሳይ ዉሪ ጎዳ ኡባ ሃሪዛ ኢስራኤሌ ጾሳ ሲንን ላይን ሄቶ ቤቴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላይን ሄ ቶሆ እስራኤለ አደ ኡባይ መተ ጎዳ፥ እስራኤለ ፆሳ ጎይናናዉ ዮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laythan heedzu toho Isra7eele adde ubbay medhetetha Godaa, Isra7eele Xoossaa goyinnanaw yo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዓመት ሦስት ጊዜ ወንድ ሁሉ በእስራኤል አምላክ (ኤሎሂም) በጌታ እግዚአብሔር (አዶናይ ያህዌ) ፊት ይቅረብ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በዓመት ሦስት ጊዜ ወንዶች ሁሉ ለእኔ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ይሰግዱ ዘንድ ይምጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኵሉ ተባዕታይኩም ድማ ኣብ ቅድመይ፥ ኣብ ቅድሚ ጐይታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፥ ኣብ ዓመት ሰለስተ ሻዕ ይረአ።
Amharic Tigrinya 2011 ተባዕታይካ ዘበለ ኹሉ ኣብ ቅድሜኻ ኽስጉጉ እየ፡ ንዶባትካ ድማ ከግፍሖ እየ እሞ፡ እቲ ኣብ ዓመት ስለስተ ሳዕ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኽትርኤ ኢልካ ምስ እትድይብ ንምድርኻ ዚትምነ ሰብ የልቦን።