Exodus 34:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ማትሪክስ ዚኸፍቶ ዅሉ ናተይ እዩ። ካብ ከብትኹም፡ ከብትኹም ወይ ኣባጊዕ፡ ተባዕታይ ዝኾኑ በዅሪ ዅሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መጀመሪያ የሚወለድ ተባት ሁሉ የእኔ ነው፤ የላምህም በኵር፥ የበግህም በኵር፥ የበሬህም በኵር ሁሉ የእኔ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማኅፀንንም የሚከፍት ሁሉ የእኔ ነው፤ የከብትህም ተባት በኵር ሁሉ፥ በሬም ቢሆን በግም ቢሆን፥ የእኔ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማኅፀንን የሚከፍት ሁሉ የእኔ ነው፤ የከብትህም ተባዕት ሁሉ፥ የበሬህም፥ የበግህም በኩር የእኔ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አት ኡሉዋፐ ባይራ የለትያ አቱማ ናኣ ኡባይ ታዋ፤ ህንተንቱ መህያ ኡባፐ ቦራ ግድና፥ ዎይ ዶርሳ ግድና፥ ባይራይ ታዋ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Aati uluwaappe bayira yelettiyaa attuma na'aa ubbay tawaa; hinttenttu mehiyaa ubbaappe booraa gidina, woy dorssaa gidina, bayiray tawaa; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Uloppe bayra yelettiza attuma nay wuri taassa; intte mehe ubbaafekka boora gidiin, woykko dorsa gidiin bayray taassa; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኡሎፔ ባይራ ዬሌቲዛ ኣቱማ ናይ ዉሪ ታሳ፤ ኢንቴ ሜሄ ኡባፌካ ቦራ ጊዲን፥ ዎይኮ ዶርሳ ጊዲን ባይራይ ታሳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ባይራ የለትያ አደ ናእ ኡባይነ ባይራ የለትያ መሄ አደ ኡባይ ታባ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Bayra yeletiya adde na7i ubbaynne bayra yeletiya mehe adde ubbay tabaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የመንጋህ ወይም የበግና የፍየልህ፣ የቀንድ ከብትህ ተባዕት በኵር ሁሉ ሳይቀር፣ ከማሕፀን በኵር ሆኖ የሚወጣ ሁሉ የእኔ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በኲር ሆኖ የሚወለድ ወንድ ልጅ ሁሉ የእኔ ነው፤ የማንኛውም እንስሳ ተባዕት ሁሉ በሬም ሆነ በግ የእኔ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኵሉ ማህፀን ዝኸፍት፥ ተባዕታይ ዝኾነ በዅሪ እንስሳኹም፥ ብዕራይ ኮነ በጊዕ ናተይ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምሓጸን ዝኸፈተ ኹላ፡ ተባዕታይ ዘበለ በኹሪ ማልካ ድማ ብዕራይን በጊዕን ናተይ እዩ። |