Exodus 34:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ማእከልካ መጻወድያ ከይትኸውን፡ ምስቶም ነበርቲ እታ እትኸዶ ሃገር ኪዳን ከይትኣቱ፡ ንርእስኻ ተጠንቀቕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመካከልህ ወጥመድ እንዳይሆኑብህ አንተ በምትገባበት ምድር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር ቃል ኪዳን እንዳታደርግ ተጠንቀቅ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመካከልህ ወጥመድ እንዳይሆኑብህ አንተ በምትሄድባት ምድር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር ቃል ኪዳን እንዳታደርግ ተጠንቀቅ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመካከልህ ወጥመድ እንዳይሆኑብህ አንተ በምትገባባት ምድር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር ቃል ኪዳን እንዳታደርግ ተጠንቀቅ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ህንተንቶ ጲረ ግደና ማላ፥ ህንተንቱ ብያ ጋድያን ደእያ አሳና ቃላ ጫቁዋ ገሎፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu hinttenttoo p'ire gidenna mala, hinttenttu biyaa gadiyaan de'iyaa asaana k'aalaa c'aak'uwaa geloppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti inttes narxa gidontta mala intte biza biittan diza asaara caaqo caaqettofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኢንቴስ ናርጻ ጊዶንታ ማላ ኢንቴ ቢዛ ቢታን ዲዛ ኣሳራ ጫቆ ጫቄቶፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ህንተዉ ፅሄ ግዶና መላ ህንተ ገልያ ቢታን ደእያ አሳራ ጫቆፍተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti hintew xihe gidonna mela hinte geliya biittan de7iya asaara caaqofite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከምትሄድበት አገር ነዋሪዎች ጋር ቃል ኪዳን እንዳታደርግ ተጠንቀቅ፤ አለዚያ በመካከልህ ወጥመድ ይሆኑብሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አጥፊ ወጥመድ ስለሚሆኑባችሁ ከምትሄዱባቸው ሕዝቦች ጋር ቃል ኪዳን አትግቡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ማእኸልኩም መፈንጠር ከይኾኑስ፥ ምስቶም ኣብታ ንስኻትኩም እትኣትዉዋ ምድሪ ዝነብሩ፥ ኪዳን ከይትተኣታተዉ ተጠንቀቑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ማእከልካ ንመፈንጠራ ኸይኮኑስ፡ ምስቶም ኣብታ ንስኻ እትኣትዋ ምድሪ ዝነብሩ ኺዳን ከይትእቱ ተጠንቀቕ። |