Exodus 34:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ ከምዚ በሎ፦ ከምቲ ቀዳሞት ክልተ ጽላት እምኒ ንርእስኻ ቆሪጽካ፡ ኣብዘን ጽላት እዚኣተን ኣብተን ዝሰበርካየን ቀዳሞት ጽላት ዝነበረ ቃላት ክጽሕፍ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን አለው፥ “ሁለት የድ​ን​ጋይ ጽላት እንደ ፊተ​ኞቹ አድ​ር​ገህ ቅረጽ፤ ወደ እኔም ወደ ተራራ ውጣ፤ በሰ​በ​ር​ሃ​ቸው በፊ​ተ​ኞቹ ጽላት የነ​በ​ሩ​ትን ቃላት እጽ​ፍ​ባ​ቸ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ሁለት የድንጋይ ጽላቶች እንደ ፊተኞች አድርገህ ጥረብ፤ በሰበርኻቸው በፊተኞቹ ጽላቶች የነበሩትን ቃሎች እጽፍባቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ሁለት የድንጋይ ጽላቶች እንደ ፊተኞቹ አድርገህ ጥረብ፥ በሰበርኻቸው በፊተኞቹ ጽላቶች የነበሩትን ቃሎች እጽፍባቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኮይሮዋንታ ማላትያ ላኡ ሹቻቱዋ ማሳደ ጊግሳ፤ ያቶፐ ታን ሄ ማሰቴዳ ሹቻቱዋ ቦላ ካሰ ኔን መንዳ ሹቻቱዋ ቦላን ደእያ ቃላቱዋ ጻፋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Musa hawaadan yaageedda; «Koyrowantta malatiyaa laa"u shuchchatuwaa massaade giigissa; yaatooppe taani he masetteedda shuchchatuwaa bolla kase neeni mentseedda shuchchatuwaa bollan de'iyaa k'aalatuwaa s'aafana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muses, «Koyroyta misatiza nam7u shuchchata massa giigsa; histtiko tani he masettida shuchchata bolla kase neni menththida shuchchata bollan diza qaalata xaafana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኮይሮይታ ሚሳቲዛ ናምኡ ሹቻታ ማሳ ጊጊሳ፤ ሂስቲኮ ታኒ ሄ ማሴቲዳ ሹቻታ ቦላ ካሴ ኔኒ ሜንዳ ሹቻታ ቦላን ዲዛ ቃላታ ጻፋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ኮይሮይሳታ ዳንያ ናምኡ ሎቸ ሹቻታ ማሳዳ ጊግሳ። ታኒ ሄ ሹቻታ ቦላ ካሰ ኔኒ መንዳ ሹቻታ ቦላ ደእያ ቃላታ ፃፋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Museko, “Koyroyisata daaniya nam7u loche shuchata massada giigisa. Taani he shuchata bolla kase neeni menthida shuchata bolla de7iya qaalata xaafana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን አለው፤ “እንደ መጀመሪያዎቹ ያሉ ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጥረብ፤ እኔም አንተ በሰበርካቸው በመጀመሪያዎቹ ጽላቶች ላይ የነበሩትን ቃሎች እጽፍባቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “የመጀመሪያዎቹን የሚመስሉ ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ቅረጽ፤ እኔም አንተ በሰበርካቸው ጽላቶች ላይ የነበሩትን ቃላት እጽፍባቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ከምተን ቀዳሞት ዝበላ ኽልተ ፅላት እምኒ ፅረብ። ነቲ ኣብተን ዝሰበርካየን ቀዳሞት ፅላት ዝነበረ ቓላት፥ ኣብዘን ፅላት እዚኣተን ክፅሕፎ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ንኣኻ ኸምተን ቀዳሞት ዝበላ ኽልተ ጽላት እምኒ ጽረብ፡ ኣብተን ዝሰበርካየን ቀዳሞት ጽላት ዝነበረ ቓላት ከኣ ኣነ ኣብዘን ጽላት እዚኤን ክጽሕፍ እየ።