Exodus 34:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር ንሙሴ ከምዚ በሎ፦ ከምቲ ቀዳሞት ክልተ ጽላት እምኒ ንርእስኻ ቆሪጽካ፡ ኣብዘን ጽላት እዚኣተን ኣብተን ዝሰበርካየን ቀዳሞት ጽላት ዝነበረ ቃላት ክጽሕፍ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፥ “ሁለት የድንጋይ ጽላት እንደ ፊተኞቹ አድርገህ ቅረጽ፤ ወደ እኔም ወደ ተራራ ውጣ፤ በሰበርሃቸው በፊተኞቹ ጽላት የነበሩትን ቃላት እጽፍባቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ሁለት የድንጋይ ጽላቶች እንደ ፊተኞች አድርገህ ጥረብ፤ በሰበርኻቸው በፊተኞቹ ጽላቶች የነበሩትን ቃሎች እጽፍባቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ሁለት የድንጋይ ጽላቶች እንደ ፊተኞቹ አድርገህ ጥረብ፥ በሰበርኻቸው በፊተኞቹ ጽላቶች የነበሩትን ቃሎች እጽፍባቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኮይሮዋንታ ማላትያ ላኡ ሹቻቱዋ ማሳደ ጊግሳ፤ ያቶፐ ታን ሄ ማሰቴዳ ሹቻቱዋ ቦላ ካሰ ኔን መንዳ ሹቻቱዋ ቦላን ደእያ ቃላቱዋ ጻፋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa hawaadan yaageedda; «Koyrowantta malatiyaa laa"u shuchchatuwaa massaade giigissa; yaatooppe taani he masetteedda shuchchatuwaa bolla kase neeni mentseedda shuchchatuwaa bollan de'iyaa k'aalatuwaa s'aafana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muses, «Koyroyta misatiza nam7u shuchchata massa giigsa; histtiko tani he masettida shuchchata bolla kase neni menththida shuchchata bollan diza qaalata xaafana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኮይሮይታ ሚሳቲዛ ናምኡ ሹቻታ ማሳ ጊጊሳ፤ ሂስቲኮ ታኒ ሄ ማሴቲዳ ሹቻታ ቦላ ካሴ ኔኒ ሜንዳ ሹቻታ ቦላን ዲዛ ቃላታ ጻፋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ኮይሮይሳታ ዳንያ ናምኡ ሎቸ ሹቻታ ማሳዳ ጊግሳ። ታኒ ሄ ሹቻታ ቦላ ካሰ ኔኒ መንዳ ሹቻታ ቦላ ደእያ ቃላታ ፃፋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Museko, “Koyroyisata daaniya nam7u loche shuchata massada giigisa. Taani he shuchata bolla kase neeni menthida shuchata bolla de7iya qaalata xaafana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን አለው፤ “እንደ መጀመሪያዎቹ ያሉ ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጥረብ፤ እኔም አንተ በሰበርካቸው በመጀመሪያዎቹ ጽላቶች ላይ የነበሩትን ቃሎች እጽፍባቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “የመጀመሪያዎቹን የሚመስሉ ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ቅረጽ፤ እኔም አንተ በሰበርካቸው ጽላቶች ላይ የነበሩትን ቃላት እጽፍባቸዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ከምተን ቀዳሞት ዝበላ ኽልተ ፅላት እምኒ ፅረብ። ነቲ ኣብተን ዝሰበርካየን ቀዳሞት ፅላት ዝነበረ ቓላት፥ ኣብዘን ፅላት እዚኣተን ክፅሕፎ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ንኣኻ ኸምተን ቀዳሞት ዝበላ ኽልተ ጽላት እምኒ ጽረብ፡ ኣብተን ዝሰበርካየን ቀዳሞት ጽላት ዝነበረ ቓላት ከኣ ኣነ ኣብዘን ጽላት እዚኤን ክጽሕፍ እየ። |