Exodus 33:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ናብ ድንኳን ምስ ወጸ ድማ፡ ኵሉ እቲ ህዝቢ ተንሲኡ፡ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ኣፍ ድንኳኑ ደው ኢሉ፡ ንሙሴ ናብ ማሕደር ክሳዕ ዚኣቱ ይከታተሎ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ከሰፈር ውጭ ወደአለው ድንኳን በሄደ ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ፥ እያንዳንዱም በድንኳኑ ደጃፍ እየጠበቀ ይቆም ነበር፤ ሙሴም ወደ ድንኳኑ እስኪገባ ድረስ ይመለከቱት ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ወደ ድንኳኑ በሄደ ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ ይነሡ ነበር፥ እያንዳንዱም በድንኳኑ ደጃፍ ይቆም ነበር፥ ሙሴም ወደ ድንኳኑ እስኪገባ ድረስ ይመለከቱት ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴ ወደ ድንኳኑ በሚሄድበት ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ ይነሡ ነበር፥ እያንዳንዱም በድንኳኑ ደጃፍ ይቆምና ሙሴ ወደ ድንኳኑ እስኪገባ ድረስ ይመለከቱት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ሄ ዱንካንያ ቤዳ ዎደ፥ አዉደነ አሳይ ኡባይ ደንዲደ፥ ባረ ዱንካንያ ፐንግያን ፐንግያን ኤቄ፤ ሙሴ ሄ ዱንካንያ ገላና ጋካናዉ አ ጼሌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse he dunkkaaniyaa beedda wode, awudenne Asay ubbay denddiide, bare dunkkaaniyaa penggiyaan penggiyaan ek'k'ee; Muse he dunkkaaniyaa gelana gakkanaw Aa s'eellee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey he dunkaanezakko bida wode aydekka asay wuri ba dunkaaneza pengen pengen eqqidi Musey dunkaanezan gelana gakkanaas iza xeellees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ሄ ዱንካኔዛኮ ቢዳ ዎዴ ኣይዴካ ኣሳይ ዉሪ ባ ዱንካኔዛ ፔንጌን ፔንጌን ኤቂዲ ሙሴይ ዱንካኔዛን ጌላና ጋካናስ ኢዛ ጼሌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ዱንካንያኮ ብያ ዎደ አሳ ኡባይ ባ ዱንካንያ ፐንገን ፐንገን ኤቅድ፥ ሙሰይ ይያ ገላና ጋካናዉ እያ በኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey dunkaaniyako biya wode asa ubbay ba dunkaaniya pengen pengen eqidi, Musey yaa gelana gakanaw iya be7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ ወደ ድንኳኑ በወጣ ጊዜ ሕዝቡ በመነሣት ወደ ድንኳኑ እስኪገባ ድረስ በየድንኳኖቻቸው ደጃፍ ላይ ቆመው ይጠባበቁ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ ወደዚያ በሄደ ቊጥር ሕዝቡ በየድንኳናቸው ደጃፍ ቆመው ሙሴ ወደ ድንኳን እስኪገባ ድረስ ይመለከቱታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ናብቲ ድንኳን ኣቢሉ ክኸይድ እንተሎ፥ ኵሉ እቲ ህዝቢ ተሲኡ፥ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ኣፍ ድንኳኑ ደው ይብል ነበረ፤ ሙሴ ናብቲ ድንኳን ክሳዕ ዝኣቱ ድማ ይጥምቶ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ፡ ንሙሴ ናብ ድንኳን ምስ ዝወጽእ፡ ኩሉ እቲ ህዝቢ ተንሲኡ፡ ነፍስ ወከፍ ኣብ ኣፍ ድንኳኑ ደው በለ፡ ሙሴ ናብ ድንኳን ክሳዕ ዚአቱ፡ ደድሪኡ ይጥምቶ ነበረ። |