Exodus 33:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ነቲ ማሕደር ወሲዱ፡ ካብቲ ሰፈር ርሒቑ ኣብ ወጻኢ ሰፈር ሰፈሮ፡ ድንኳን ምርኻብ ድማ ሰመዮ። ንእግዚኣብሄር ዝደለዮ ዘበለ ድማ ናብታ ካብ ሰፈር ወጻኢ ዝነበረት ድንኳን ምርኻብ ወጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም ድን​ኳ​ኑን ወስዶ ከሰ​ፈር ውጭ ይተ​ክ​ለው ነበር፤ ከሰ​ፈ​ሩም ራቅ ያደ​ር​ገው ነበር፤ “የም​ስ​ክ​ሩም ድን​ኳን” ብሎ ጠራው። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም የፈ​ለገ ሁሉ ከሰ​ፈር ውጭ ወደ​አ​ለው ወደ ድን​ኳኑ ይወጣ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም ድንኳኑን እየወሰደ ከሰፈር ውጭ ይተክለው ነበር፤ ከሰፈሩም ራቅ ያደርገው ነበር፤ የመገናኛውም ድንኳን ብሎ ጠራው። እግዚአብሔርንም የፈለገ ሁሉ ከሰፈር ውጭ ወዳለው ወደ መገናኛው ድንኳን ይወጣ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴ ድንኳኑን እየወሰደ ከሰፈሩ ራቅ አድርጎ ከሰፈር ውጭ ይተክለው ነበር፤ “የመገናኛ ድንኳን” ብሎ ጠራው። ጌታን የፈለገ ሁሉ ከሰፈር ውጭ ወዳለው ወደ መገናኛው ድንኳን ይወጣ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ዱንካንያ አክ አፊደ፥ አሳይ ዱንካኖ ሳኣፐ ካረና ሃሲደ ጌዳ። ሄ ዱንካኒ፥ “ጋከትያ ዱንካንያ” ጌተቲደ ጼሰቴዳ። መና ጎዳ ኦቻናዉ ኮይያ ኡባይ ዱንካኖ ሳኣፐ ካረና ደእያ ጋከትያ ዱንካንያ ቤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse dunkkaaniyaa akki afiide, Asay dunkkaano sa'aappe karenna haassiide d'ogeedda. He dunkkaanii, «Gakettiyaa Dunkkaaniyaa» geetettiide s'eesetteedda. Med'inaa Godaa oochchanaw koyiyaa ubbay dunkkaano sa'aappe karenna de'iyaa Gakettiyaa Dunkkaaniyaa bee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey Dunkaaneza ekki efidi asay dunkaanidasoppe haassi tolides. Dunkaanezi, «Gaytoteththa Dunkaane» geetetti summides. GODAA oychchanaas koyzay wuri he gayteththa dunkaaney dizaso bees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ዱንካኔዛ ኤኪ ኤፊዲ ኣሳይ ዱንካኒዳሶፔ ሃሲ ቶሊዴስ። ዱንካኔዚ፥ «ጋይቶቴ ዱንካኔ» ጌቴቲ ሱሚዴስ። ጎዳ ኦይቻናስ ኮይዛይ ዉሪ ሄ ጋይቴ ዱንካኔይ ዲዛሶ ቤስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳይ ብሸ ሲራትያ ጉታ ኡባን ሙሰይ ዱንካንያ ጉታፐ ሃስድ ቶኬስ። ሄ ዱንካነይ፥ “ጎዳራ ጋሄትያ ዱንካነ” ጌተትድ ፄገትስ። ጎዳ ኦይቻናዉ ኮይያ ኡባይ ይያ ቤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asay bishe siiratiya guta ubban Musey dunkaaniya gutaape haassidi tokees. He dunkaaney, “Godaara gahetiya Dunkaane” geetetidi xeegetis. Godaa oychanaw koyiya ubbay yaa bees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ “የመገናኛው ድንኳን” ብሎ የጠራውን በመውሰድ፣ ከሰፈሩ ውጭ ራቅ ባለ ቦታ ላይ ይተክለው ነበር። እግዚአብሔርን (ያህዌ) መጠየቅ የሚፈልግ ሁሉ ከሰፈሩ ውጭ ወዳለው ወደ መገናኛው ድንኳን ይሄድ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ በሰፈሩበት ቦታ ሁሉ ሙሴ ድንኳኑን ከሰፈሩ ራቅ ባለ ቦታ ይተክለው ነበር፤ እርሱም “ድንኳን” ተብሎ ተጠራ፤ እግዚአብሔርን መጠየቅ የሚፈልግ ሁሉ ወደዚያ ይሄድ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ ነቲ ድንኳን እናወሰደ፥ ኣብ ወፃኢ እቲ ሰፈር፥ ካብቲ ሰፈር ኣርሕቕ ኣቢሉ ይተኽሎ ነበረ፤ “መራኸቢ ድንኳን” ኢሉ ድማ ሰመዮ። ኵሉ ንእግዚኣብሄር ዝደሊ ኸዓ፥ ካብቲ ሰፈር ወፂኡ ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ይኸይድ ነበረ፤
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ ነቲ ድንኳን ወሲዱ፡ ኣብ ወጻኢ እቲ ሰፈር፡ ካብ ሰፈር ኣርሕቕ ኣቢሉ ተኸሎ። ድንኳን ምርኻብ ከኣ ኣውጽኣሉ። ኮነ ኸኣ፡ ንእግዚኣብሄር ዝደለየ ዘበለ ንወጻኣኢ ሰፈር ናብ ድንኳን ምርኻብ ይኸይድ ነበረ።