Exodus 33:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ ነቲ ማሕደር ወሲዱ፡ ካብቲ ሰፈር ርሒቑ ኣብ ወጻኢ ሰፈር ሰፈሮ፡ ድንኳን ምርኻብ ድማ ሰመዮ። ንእግዚኣብሄር ዝደለዮ ዘበለ ድማ ናብታ ካብ ሰፈር ወጻኢ ዝነበረት ድንኳን ምርኻብ ወጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ድንኳኑን ወስዶ ከሰፈር ውጭ ይተክለው ነበር፤ ከሰፈሩም ራቅ ያደርገው ነበር፤ “የምስክሩም ድንኳን” ብሎ ጠራው። እግዚአብሔርንም የፈለገ ሁሉ ከሰፈር ውጭ ወደአለው ወደ ድንኳኑ ይወጣ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ድንኳኑን እየወሰደ ከሰፈር ውጭ ይተክለው ነበር፤ ከሰፈሩም ራቅ ያደርገው ነበር፤ የመገናኛውም ድንኳን ብሎ ጠራው። እግዚአብሔርንም የፈለገ ሁሉ ከሰፈር ውጭ ወዳለው ወደ መገናኛው ድንኳን ይወጣ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴ ድንኳኑን እየወሰደ ከሰፈሩ ራቅ አድርጎ ከሰፈር ውጭ ይተክለው ነበር፤ “የመገናኛ ድንኳን” ብሎ ጠራው። ጌታን የፈለገ ሁሉ ከሰፈር ውጭ ወዳለው ወደ መገናኛው ድንኳን ይወጣ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ዱንካንያ አክ አፊደ፥ አሳይ ዱንካኖ ሳኣፐ ካረና ሃሲደ ጌዳ። ሄ ዱንካኒ፥ “ጋከትያ ዱንካንያ” ጌተቲደ ጼሰቴዳ። መና ጎዳ ኦቻናዉ ኮይያ ኡባይ ዱንካኖ ሳኣፐ ካረና ደእያ ጋከትያ ዱንካንያ ቤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse dunkkaaniyaa akki afiide, Asay dunkkaano sa'aappe karenna haassiide d'ogeedda. He dunkkaanii, «Gakettiyaa Dunkkaaniyaa» geetettiide s'eesetteedda. Med'inaa Godaa oochchanaw koyiyaa ubbay dunkkaano sa'aappe karenna de'iyaa Gakettiyaa Dunkkaaniyaa bee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey Dunkaaneza ekki efidi asay dunkaanidasoppe haassi tolides. Dunkaanezi, «Gaytoteththa Dunkaane» geetetti summides. GODAA oychchanaas koyzay wuri he gayteththa dunkaaney dizaso bees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ዱንካኔዛ ኤኪ ኤፊዲ ኣሳይ ዱንካኒዳሶፔ ሃሲ ቶሊዴስ። ዱንካኔዚ፥ «ጋይቶቴ ዱንካኔ» ጌቴቲ ሱሚዴስ። ጎዳ ኦይቻናስ ኮይዛይ ዉሪ ሄ ጋይቴ ዱንካኔይ ዲዛሶ ቤስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ብሸ ሲራትያ ጉታ ኡባን ሙሰይ ዱንካንያ ጉታፐ ሃስድ ቶኬስ። ሄ ዱንካነይ፥ “ጎዳራ ጋሄትያ ዱንካነ” ጌተትድ ፄገትስ። ጎዳ ኦይቻናዉ ኮይያ ኡባይ ይያ ቤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay bishe siiratiya guta ubban Musey dunkaaniya gutaape haassidi tokees. He dunkaaney, “Godaara gahetiya Dunkaane” geetetidi xeegetis. Godaa oychanaw koyiya ubbay yaa bees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ “የመገናኛው ድንኳን” ብሎ የጠራውን በመውሰድ፣ ከሰፈሩ ውጭ ራቅ ባለ ቦታ ላይ ይተክለው ነበር። እግዚአብሔርን (ያህዌ) መጠየቅ የሚፈልግ ሁሉ ከሰፈሩ ውጭ ወዳለው ወደ መገናኛው ድንኳን ይሄድ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ሕዝብ በሰፈሩበት ቦታ ሁሉ ሙሴ ድንኳኑን ከሰፈሩ ራቅ ባለ ቦታ ይተክለው ነበር፤ እርሱም “ድንኳን” ተብሎ ተጠራ፤ እግዚአብሔርን መጠየቅ የሚፈልግ ሁሉ ወደዚያ ይሄድ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ነቲ ድንኳን እናወሰደ፥ ኣብ ወፃኢ እቲ ሰፈር፥ ካብቲ ሰፈር ኣርሕቕ ኣቢሉ ይተኽሎ ነበረ፤ “መራኸቢ ድንኳን” ኢሉ ድማ ሰመዮ። ኵሉ ንእግዚኣብሄር ዝደሊ ኸዓ፥ ካብቲ ሰፈር ወፂኡ ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ይኸይድ ነበረ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ነቲ ድንኳን ወሲዱ፡ ኣብ ወጻኢ እቲ ሰፈር፡ ካብ ሰፈር ኣርሕቕ ኣቢሉ ተኸሎ። ድንኳን ምርኻብ ከኣ ኣውጽኣሉ። ኮነ ኸኣ፡ ንእግዚኣብሄር ዝደለየ ዘበለ ንወጻኣኢ ሰፈር ናብ ድንኳን ምርኻብ ይኸይድ ነበረ። |