Exodus 33:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንሙሴ፡ ንደቂ እስራኤል በሎም፡ ንስኻትኩም ድርቅና ህዝቢ ኢኹም፡ ብቕጽበት ኣብ ማእከልኩም ደይበ ኽጥፍኣኩም እየ። እንታይ ከም ዝገብረካ ፍለጥ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን፥ “ለእስራኤል ልጆች እናንተ አንገተ ደንዳና ሕዝብ ናችሁ፤ ሌላ መቅሠፍት እንዳላመጣባችሁና እንዳላጠፋችሁ ተጠንቀቁ፤ አሁንም የክብር ልብሳችሁንና ጌጣችሁን ከእናንተ አውጡ፤ የማደርግባችሁንም አሳያችኋለሁ በላቸው” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን። ለእስራኤል ልጆች። እናንተ አንገተ ደንዳና ሕዝብ ናችሁ፥ አንድ ጊዜ በእናንተ መካከል ብወጣ አጠፋችኋለሁ፤ አሁንም የማደርግባችሁን አውቅ ዘንድ ጌጣችሁን ከእናንተ አውጡ በላቸው አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን፦ “ለእስራኤል ልጆች ‘እናንተ አንገተ ደንዳና ሕዝብ ናችሁ፥ አንድ ጊዜ ከእናንተ ጋር ብወጣ አጠፋችኋለሁ፤ አሁንም በእናንተ ላይ የማደርገውን እንዳውቅ ጌጣችሁን አውጡ’ በላቸው አለው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ሙሳ ሀዋዳን ያግ ዎዳ፤ “እስራኤልያ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ህንተ ሞርጊ ሌፋቶ አሳ። ታን ህንተናና ሀራይ አቶ ጉ ዎድያ ብንቶካ፥ ታን ህንተንታ ይሳና። ሀእ ስም ህንተንቱ አሌቁዋ ከስ ድግተ፤ ያቶፐ ታን ህንተንታ ኦናባ ቃቻና’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Med'inaa Goday Musa hawaadan yaagi wotseedda; «Israa'eeliyaa hawaadan yaaga; ‹Hintte morggii d'uleefatoo asaa. Taani hinttenana haray atto guutsa wodiyaa binttokka, taani hinttentta d'ayssana. Ha"i simmi hinttenttu alleek'k'uwaa kessi diggite; yaatooppe taani hinttentta ootsanabaa k'achchana› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaasoykka GODAY Muses, «Isra7eele asaas, ‹Intte wozina muumida asa. Haray attoshin guuththa wode ta inttenara issife bizaakko tani inttena dhayssana. Ha7i intte alleqo kessichite; histtiko tani intte bolla ay ooththanaakko intte beyana› ga» gi yooti woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋሶይካ ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ ‹ኢንቴ ዎዚና ሙሚዳ ኣሳ። ሃራይ ኣቶሺን ጉ ዎዴ ታ ኢንቴናራ ኢሲፌ ቢዛኮ ታኒ ኢንቴና ይሳና። ሃኢ ኢንቴ ኣሌቆ ኬሲቺቴ፤ ሂስቲኮ ታኒ ኢንቴ ቦላ ኣይ ኦናኮ ኢንቴ ቤያና› ጋ» ጊ ዮቲ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰኮ፥ እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ ያግስ፤ “ህንተ ዎዛና ሙመ አስ። ታኒ ህንተራ ሀር አቶሽን ጉ ዎደስካ ቢኮ፥ ህንተ ታፐ ያና። ሀእ ህንተ፥ ህንተ አሌቆታ ከስተ፤ ታኒ ህንተ ቦላ ኦናባ በሳና ያጋ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Museko, Isra7eele asaas haysada yaagada oda yaagis; “Hinte wozana muume asi. Taani hintera hari attoshin guutha wodeska biiko, hinte taape dhayana. Ha77i hinte, hinte alleeqota kessite; taani hinte bolla oothanaba bessaana yaaga” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) ሙሴን፣ “እስራኤላውያንን፣ ‘እናንተ ዐንገተ ደንዳና ሕዝብ ናችሁ፤ ለአንዳፍታ እንኳ ከእናንተ ጋር አብሬአችሁ ብሄድ አጠፋችሁ ነበር፤ አሁንም ጌጣጌጦቻችሁን አውልቁ፤ እናንተን ምን ማድረግ እንዳለብኝ እወስናለሁ’ ብለህ ንገራቸው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ለሕዝቡ እንዲህ ብሎ እንዲነግረው ሙሴን አዞት ነበር፦ “እናንተ እልኸኞች ስለ ሆናችሁ ለአንድ አፍታ እንኳ አብሬአችሁ ብሄድ ፈጽሞ እደመስሳችኋለሁ፤ አሁንም ጌጣጌጦቻችሁን አስወግዱ፤ ስለ እናንተ የማደርገውንም እወስናለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ብሙሴ ገይሩ ንደቂ እስራኤል “ንስኻትኩም ተረርቲ ኽሳድ ዝኾንኩም ህዝቢ ኢኹም። ኣነ ንቕፅበት ዓይኒ ምሳኻትኩም እንተ ዝኸይድ፥ ምወዳእኹኹም ነይረ፤ ሕዚ ኸዓ ንኣኻትኩም እንታይ ከም ዝገብረኩም ምእንቲ ኽፈልጥ፥ ሽልማትኩም ካባኻትኩም ኣወግዱ” ኢልዎም ነበረሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ ንደቂ እስራኤል፡ ንስኻትኩም ተረርቲ ኽሳብ ህዝቢ ኢኹም። ኣነ ቅጽበት ዓይኒ ኣብ ማእከልካ እንተ ዝድይብ፡ ምወዳእኩኻ ነይረ፡ ሕጂ ኸኣ ንኣኻ እንታይ ከም ዝገብረካ ምእንቲ ኺፈልጥ፡ ስልማትካ ኻባኻ ቐንጥት በሎም። |