Exodus 33:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ኩሉ ሰናይነተይ ኣብ ቅድሜኹም ክሓልፍ፡ ስም እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ቅድሜኹም ክጽውዕ እየ። ነቲ ክምሕሮ ዝደለኹ ድማ ክምሕሮ እየ፡ ነቲ ክምሕሮ ዝደለኹ ድማ ክምሕሮ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም፥ “እኔ በክብሬ በፊትህ አልፋለሁ፤ የእግዚአብሔርንም ስም በፊትህ እጠራለሁ፤ ይቅርም የምለውን ይቅር እላለሁ፤ የምምረውንም እምራለሁ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። እኔ መልካምነቴን ሁሉ በፊትህ አሳልፋለሁ፤ የእግዚአብሔርንም ስም በፊትህ አውጃለሁ፤ ይቅርም የምለውን ይቅር እላለሁ፥ የምምረውንም እምራለሁ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም እንዲህ አለው፦ “እኔ መልካምነቴን ሁሉ በፊትህ አሳልፋለሁ የጌታንም ስም በፊትህ አውጃለሁ፤ ይቅር የምለውን ይቅር እላለሁ፥ የምምረውን እምራለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ፥ “ታን ታ ሎኦተ ኡባ ነ ስንና አና፤ ታ ጌሻ ሱንካ ነ ስንን አዋያና። ታን መና ጎዳ፤ ታን ሎአናዉ ኮይያዋንቶ ሎአና፤ ቃይ ቃረታናዉ ኮይያዋንቶካ ቃረታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday, «Taani ta lo"otetsaa ubbaa ne sintsaana aatsana; ta geeshsha suntsaakka ne sintsaan awaayana. Taani Med'inaa Godaa; taani lo"anaw koyiyaawanttoo lo"ana; k'ay k'arettanaw koyiyawanttookka k'arettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Tani ta lo7eteththaa ubbaa ne sinththara aaththana; ta geeshsha sunththaaka ne achchan awajjana. Tani GODAA; tani maaranaas koyzayta maarana; qasse mishettanaas koyzaytaska mishettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታኒ ታ ሎኤቴ ኡባ ኔ ሲንራ ኣና፤ ታ ጌሻ ሱንካ ኔ ኣቻን ኣዋጃና። ታኒ ጎዳ፤ ታኒ ማራናስ ኮይዛይታ ማራና፤ ቃሴ ሚሼታናስ ኮይዛይታስካ ሚሼታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ዛሪድ፥ “ታኒ ታ ማሮታነ ታ ሎኦተ ኡባ ነ ስንራ አና። ታ ጌሻ ሱን ነ ማታን አዋጃና። ታኒ ጎዳ፤ ታ ዶርዳይሳታ ማራናነ ኤንታዉ ቃታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday zaaridi, “Taani ta maarotanne ta lo77otetha ubbaa ne sinthara aathana. Ta geeshsha sunthaa ne matan awaajana. Taani Godaa; ta dooridaysata maarananne entaw qadhetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዲህ አለ፤ “መልካምነቴ ሁሉ በፊትህ እንዲያልፍ አደርጋለሁ፤ በፊትህም ስሜን እግዚአብሔርን (ያህዌ) ዐውጃለሁ፤ ለምምረው ምሕረት አደርጋለሁ፤ ለምራራለትም ርኅራኄ አደርጋለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም እንዲህ ሲል መለሰለት፦ “ደግነቴን ሁሉ በፊትህ አሳልፋለሁ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ስሜን በፊትህ ዐውጃለሁ፤ የምምረውን እምራለሁ፤ የምራራለትንም እራራለታለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ “ምስ ኵሉ ኽብረይ ብቕድሜኻ ኽሓልፍ እየ፤ ብቕድሜኻ ኽሓልፍ እንተለኹ ኸዓ ስመይ፥ ስም እግዚኣብሄር ክእውጅ እየ። ነቲ ፀጋ ኽህቦ ዝደለኹ ፀጋ እህቦ፤ ነቲ ኽምሕሮ ዝደለኹ ድማ እምሕሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ፡ ኩሉ ለውሃተይ ኣብ ቅድሜኻ ክእውጅ እየ። ነቲ ኽምጉሶ ዝደሌኹ ኽምጉሶ እየ፡ ነቲ ዝምሕሮ ዝደሌኹ ድማ ክምሕርቶ ኣየ በለ። |