Exodus 33:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነን ህዝብኻን ኣብ ኣዒንትኻ ጸጋ ከም ዝረኸብና ኣብዚ ብኸመይ ኪፍለጥ እዩ፧ ምሳና ብምኻድ ድዩ ኣይኮነን? ስለዚ ኣነን ህዝብኻን ካብ ኩሎም ኣብ ምድሪ ዘለዉ ህዝብታት ክንፍለ ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በም​ድ​ርም ከአ​ለው ሕዝብ ሁሉ እኔና ሕዝ​ብህ ተለ​ይ​ተን እን​ከ​ብር ዘንድ አንተ ከእኛ ጋር ካል​ሄ​ድህ፥ እኔና ሕዝ​ብህ በአ​ንተ ዘንድ በእ​ው​ነት ሞገስ ማግ​ኘ​ታ​ችን በምን ይታ​ወ​ቃል?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በምድርም ፊት ካለው ሕዝብ ሁሉ እኔና ሕዝብህ የተለየን እንሆን ዘንድ አንተ ከእኛ ጋር ካልወጣህ፥ እኔና ሕዝብህ በአንተ ዘንድ ሞገስ ማግኘታችን በምን ይታወቃል? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔና ሕዝብህ በፊትህ ሞገስ ማግኘታችን በምን ይታወቃል? እኔና ሕዝብህ በምድርም ፊት ካለው ሕዝብ ሁሉ የተለየን የምንሆነው አንተ ከእኛ ጋር በመውጣትህ አይደለምን?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ኑናና ቤናን ዮፐ፥ ታናንነ ነ አሳን ኔን ናሸቴዳዋ አሳይ ኡባይ ዎት ኤራናዌ? ቢታ ኡባን ደእያ ሀራ አሳ ኡባፐ ታናነ ነ አሳ ዱማይያዌ ሀራባይ አዬ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni nuunana beennan d'ayooppe, taananinne ne asaani neeni nashetteeddawaa Asay ubbay wooti eranawe? Biittaa ubbaan de'iyaa hara asaa ubbaappe taananne ne asaa dummayiyaawe harabay ayee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni nunara bontta ixxiko tananinne ne asaan neni sabettidayssa asay wuri wostti eranee? Biitta bolla diza hara asa ubbaafe tananne ne asaa dummasizay hara miishshi aazee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኑናራ ቦንታ ኢጺኮ ታናኒኔ ኔ ኣሳን ኔኒ ሳቤቲዳይሳ ኣሳይ ዉሪ ዎስቲ ኤራኔ? ቢታ ቦላ ዲዛ ሃራ ኣሳ ኡባፌ ታናኔ ኔ ኣሳ ዱማሲዛይ ሃራ ሚሺ ኣዜ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ኑራ ቦናባ ግድኮ፥ ታናንነ ነ አሳን ነ ኡፋይትዳይሳ አሳ ኡባይ ዋትድ ኤራኔ? ቢታ ኡባን ደእያ ሀራ አሳ ኡባፈ ታንነ ነ አሳይ ዱማተይ ነ ኑራ ደኤይሳን ግደነዬ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni nuura boonnaba gidiko, tananinne ne asan ne ufaytidaysa asa ubbay waatidi eranee? Biitta ubban de7iya hara asa ubbaafe taaninne ne asay dummatey ne nuura de7eysan gidenneyee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተ ከእኛ ጋር ካልሄድህ፣ አንተ በእኔና በሕዝብህ መደሰትህን ሌላው እንዴት ያውቃል? እኔንና ሕዝብህንስ በገጸ ምድር ከሚገኙት ከሌሎቹ ሕዝቦች ሁሉ ልዩ የሚያደርገን ሌላ ምን አለ?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእኛ ጋር የማትወጣ ከሆነ በሕዝብህም ሆነ በእኔና በሕዝብህ ደስ መሰኘትህን ሰዎች ሁሉ እንዴት ሊያውቁ ይችላሉ? እኛን በምድር ላይ ካሉት ከሌሎች ሕዝቦች ሁሉ የተለየ የሚያደርገን የአንተ ከእኔና ከሕዝብህ ጋር መሆን አይደለምን?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻ ምሳና እንተ ዘይኬድካ፥ ኣብ ቅድሜኻ ፀጋ ኸም ዝረኸብና፥ ኣነን ህዝብኻን ድማ ኣብ ገፅ ምድሪ ኻብ ዘለዉ ዅሎም ህዝብታት ፍሉያት ከም ዝኾንና ደኣ፥ ብምንታይ ክፍለጥ እዩ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነን ህዝብኻን ድማ ኣብ ገጽ ምድሪ ኻብ ዘለው ኹሎም ህዝብታት ከም እንፍለ ደኣ፡ ብምንታይ ይፍለጥ፡ ንስኻ ምሳይ ብምኻድካሶ ኣይኮነን፡ በሎ።