Exodus 32:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ኢዶም ኣውጺኡ ድማ፡ ዝፈሰሰ ጤለ በጊዕ ምስ ገበሮ፡ ብናይ ቅብኣት መሳርሒ ሰርሖ። ንሳቶም ድማ፡ ዎ እስራኤል፡ ካብ ምድሪ ግብጺ ዘደየብኩም ኣማልኽትኹም እዚኣቶም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ጃ​ቸ​ውም ተቀ​ብሎ በመ​ቅ​ረጫ ቀረ​ጸው፤ ቀልጦ የተ​ሠራ ጥጃም አደ​ረ​ገው፤ እር​ሱም፥ “እስ​ራ​ኤል ሆይ፥ እነ​ዚህ ከግ​ብፅ ምድር ያወ​ጡህ አማ​ል​ክ​ትህ ናቸው” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእጃቸውም ተቀብሎ በመቅረጫ ቀረጸው፥ ቀልጦ የተሠራ ጥጃም አደረገው፤ እርሱም። እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ ከግብፅ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእጃቸው ተቀብሎ በቅርጽ መሥሪያ ቀረጸው፥ ቀልጦ የተሠራ ጥጃ አደረገው፤ እርሱም፦ “እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ ከግብጽ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ሄዋ ኡንቱንቱ ኩሽያፐ አኪደ፥ ሲልሴዳዋፐ ጉይያን ቆጽያባን ቆጺደ፥ ማራ ማላትያ ኤቃ ኦደ መዳ። አሳይ፥ “እስራኤላቶ፥ ህንተንታ ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ ህንተንቱ ጾሳቱ ሀዋንታ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I hewaa unttunttu kushiyaappe akkiide, siiliseeddawaappe guyyiyaan k'os's'iyaaban k'os's'iide, maraa malatiyaa eek'aa ootsiidde med'd'eedda. Asay, «Israa'eelatoo, hinttentta Gibs'e gadiyaappe kesseedda hinttenttu s'oossatuu hawantta» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi hessa istta kusheppe ekkidi taman seerisidaappe guye qoxxiza miishshan qoxxidi mara misle medhdhides. Hessafe guye asaykka, «Isra7eele asawu! Nuna Gibxe biittafe kessida nu xoossati haytantta» gides
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ሄሳ ኢስታ ኩሼፔ ኤኪዲ ታማን ሴሪሲዳፔ ጉዬ ቆጺዛ ሚሻን ቆጺዲ ማራ ሚስሌ ሜዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ኣሳይካ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኑና ጊብጼ ቢታፌ ኬሲዳ ኑ ጾሳቲ ሃይታንታ» ጊዴስ
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ሄሳ ኤንታፈ ኤክድ፥ ታማን ሼሽዳፐ ጉየ፥ ቆፅድ፥ ዎርቃ ማራ ምስለ ኦድ መስ። ኤንቲ፥ “እስራኤለቶ፥ ኑና ግብፀ ቢታፈ ካለድ ከስዳ ኑ ፆሳት ሀይሳታ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I hessa entafe ekidi, taman sheeshidaape guye, qoxidi, worqa mara misile oothidi medhis. Enti, “Isra7eeleto, nuna Gibxe biittafe kaalethidi kessida nu xoossati haysata” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም የሰጡትን ወስዶ በመሣሪያ በመቅረጽ በጥጃ ምስል ጣዖት አድርጎ ሠራው፤ ከዚያም እነርሱ፣ “እስራኤል ሆይ፤ ከግብፅ ያወጡህ አማልክት እነዚህ ናቸው” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም የወርቅ ጒትቻውን ሁሉ ወስዶ በእሳት አቀለጠው፤ የቀለጠውንም ወርቅ በቅርጽ መሥሪያ ውስጥ አግብቶ የወርቅ ጥጃ አድርጎ ሠራው። እነርሱም “እስራኤል ሆይ! ከግብጽ ምድር መርቶ ያወጣን አምላካችን ይህ ነው!” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኸዓ ነቲ ቐለበታት ተቐቢሉ ኣምከኾ፤ ኣፍሲሱ ድማ ምስሊ ምራኽ ገበሮ። ንሱ ድማ “ኦ እስራኤል! ካብ ምድሪ ግብፂ ዘውፅኡኻ ኣማልኽትኻ እዚኣቶም እዮም” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸኣ ካብ ኣእዳዎም ወሲዱ ብመንደል መመሰሊ ቀሪጹ፡ ኣፍሲሱ ኸኣ ምራኽ ገበሮ። ንሳቶም ድማ ዎ እስራኤል፡ ካብ ምድሪ ግብጺ ዘደየቡኻ ኣማልኽትኻ እዚኣቶም እዮም በሉ።