Exodus 32:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ኢዶም ኣውጺኡ ድማ፡ ዝፈሰሰ ጤለ በጊዕ ምስ ገበሮ፡ ብናይ ቅብኣት መሳርሒ ሰርሖ። ንሳቶም ድማ፡ ዎ እስራኤል፡ ካብ ምድሪ ግብጺ ዘደየብኩም ኣማልኽትኹም እዚኣቶም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእጃቸውም ተቀብሎ በመቅረጫ ቀረጸው፤ ቀልጦ የተሠራ ጥጃም አደረገው፤ እርሱም፥ “እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ ከግብፅ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእጃቸውም ተቀብሎ በመቅረጫ ቀረጸው፥ ቀልጦ የተሠራ ጥጃም አደረገው፤ እርሱም። እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ ከግብፅ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእጃቸው ተቀብሎ በቅርጽ መሥሪያ ቀረጸው፥ ቀልጦ የተሠራ ጥጃ አደረገው፤ እርሱም፦ “እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ ከግብጽ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሄዋ ኡንቱንቱ ኩሽያፐ አኪደ፥ ሲልሴዳዋፐ ጉይያን ቆጽያባን ቆጺደ፥ ማራ ማላትያ ኤቃ ኦደ መዳ። አሳይ፥ “እስራኤላቶ፥ ህንተንታ ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ ህንተንቱ ጾሳቱ ሀዋንታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I hewaa unttunttu kushiyaappe akkiide, siiliseeddawaappe guyyiyaan k'os's'iyaaban k'os's'iide, maraa malatiyaa eek'aa ootsiidde med'd'eedda. Asay, «Israa'eelatoo, hinttentta Gibs'e gadiyaappe kesseedda hinttenttu s'oossatuu hawantta» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi hessa istta kusheppe ekkidi taman seerisidaappe guye qoxxiza miishshan qoxxidi mara misle medhdhides. Hessafe guye asaykka, «Isra7eele asawu! Nuna Gibxe biittafe kessida nu xoossati haytantta» gides |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሄሳ ኢስታ ኩሼፔ ኤኪዲ ታማን ሴሪሲዳፔ ጉዬ ቆጺዛ ሚሻን ቆጺዲ ማራ ሚስሌ ሜዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ኣሳይካ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኑና ጊብጼ ቢታፌ ኬሲዳ ኑ ጾሳቲ ሃይታንታ» ጊዴስ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ሄሳ ኤንታፈ ኤክድ፥ ታማን ሼሽዳፐ ጉየ፥ ቆፅድ፥ ዎርቃ ማራ ምስለ ኦድ መስ። ኤንቲ፥ “እስራኤለቶ፥ ኑና ግብፀ ቢታፈ ካለድ ከስዳ ኑ ፆሳት ሀይሳታ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I hessa entafe ekidi, taman sheeshidaape guye, qoxidi, worqa mara misile oothidi medhis. Enti, “Isra7eeleto, nuna Gibxe biittafe kaalethidi kessida nu xoossati haysata” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም የሰጡትን ወስዶ በመሣሪያ በመቅረጽ በጥጃ ምስል ጣዖት አድርጎ ሠራው፤ ከዚያም እነርሱ፣ “እስራኤል ሆይ፤ ከግብፅ ያወጡህ አማልክት እነዚህ ናቸው” አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም የወርቅ ጒትቻውን ሁሉ ወስዶ በእሳት አቀለጠው፤ የቀለጠውንም ወርቅ በቅርጽ መሥሪያ ውስጥ አግብቶ የወርቅ ጥጃ አድርጎ ሠራው። እነርሱም “እስራኤል ሆይ! ከግብጽ ምድር መርቶ ያወጣን አምላካችን ይህ ነው!” አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ ነቲ ቐለበታት ተቐቢሉ ኣምከኾ፤ ኣፍሲሱ ድማ ምስሊ ምራኽ ገበሮ። ንሱ ድማ “ኦ እስራኤል! ካብ ምድሪ ግብፂ ዘውፅኡኻ ኣማልኽትኻ እዚኣቶም እዮም” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ ካብ ኣእዳዎም ወሲዱ ብመንደል መመሰሊ ቀሪጹ፡ ኣፍሲሱ ኸኣ ምራኽ ገበሮ። ንሳቶም ድማ ዎ እስራኤል፡ ካብ ምድሪ ግብጺ ዘደየቡኻ ኣማልኽትኻ እዚኣቶም እዮም በሉ። |