Exodus 32:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ናብ እግዚኣብሄር ተመሊሱ፡ ኣሕ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ዓቢ ሓጢኣት ፈጺሙ፡ ንርእሱ ድማ ኣማልኽቲ ወርቂ ሰሪሑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ተመልሶ፥ “ጌታዬ ሆይ፥ እለምንሃለሁ፤ እኒህ ሕዝብ ታላቅ ኀጢአት ሠርተዋል፤ ለራሳቸውም የወርቅ አማልክት አድርገዋል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ተመልሶ። ወዮ! እኒህ ሕዝብ ታላቅ ኃጢአት ሠርተዋል፥ ለራሳቸውም የወርቅ አማልክት አድርገዋል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም ወደ ጌታ ተመልሶ “ወዮ! እኒህ ሕዝብ ታላቅ ኃጢአት ሠርተዋል፥ ለራሳቸውም የወርቅ አማልክት አድርገዋል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና ሙሴ መና ጎዳኮ ስም ቢደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀ አሳይ ዎልቃማ ናጋራ ኦዳ፤ ኡንቱንቱ ባረንቶ ዎርቃፐ ጾሳቱዋ መድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina Muse Med'inaa Godaakko simmi biide hawaadan yaageedda; «Ha Asay wolk'k'aama nagaraa ootseedda; unttunttu barenttoo work'k'aappe s'oossatuwaa med'd'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Musey GODAAKKO simmi biidi, «Hayssi asay gita nagara ooththides; istti baas worqqafe eeqa xoos medhdhida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ሙሴይ ጎዳኮ ሲሚ ቢዲ፥ «ሃይሲ ኣሳይ ጊታ ናጋራ ኦዴስ፤ ኢስቲ ባስ ዎርቃፌ ኤቃ ጾስ ሜዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን ሙሰይ ጎዳኮ ስሚድ ብድ፥ “ሀ አሳይ ኢታ ናጋራ ኦዶሶና፤ ኤንቲ ባንታዉ ዎርቃፈ ፆሰ መዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin Musey Godaako simmidi bidi, “Ha asay iita nagaraa oothidosona; enti bantaw worqafe xoosse medhidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሙሴ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ተመልሶ እንዲህ አለው፤ “ወዮ እነዚህ ሕዝብ የሠሩት ምን ዐይነት የከፋ ኀጢአት ነው! ለራሳቸውም የወርቅ አማልክት ሠሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ተመልሶ እንዲህ አለው፤ “ይህ ሕዝብ አስከፊ የሆነ ታላቅ በደል በፊትህ ፈጽሞአል፤ ከወርቅ የሠሩትን ምስል አምላክ አድርገው ሰግደውለታል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ ሙሴ ናብ እግዚኣብሄር ተመሊሱ “ኣየ! እዞም ህዝቢ እዚኣቶም፥ ብወርቂ ዝተሰርሑ ኣማልኽቲ ንኣኣቶም ብምግባር፥ ዓብዪ ሓጢኣት ገበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ናብ እግዚኣብሄር ተመሊሱ፡ ኣየ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ዓብዩ ሓጢኣት ገበረ ንኣታቶም ከኣ ኣማልኽቶም ወርቂ ገብሩ። |